የኢትዮጵያ ፖስታ ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥና መግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ግጨ/15/2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፖስታ ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥና መግዛት ይፈልጋል።
|
በመሆኑም፡- |
ሠንጠረዥ 1 የጨረታ ሰነድ መመለሻና መክፈቻ ሰዓትና ቀን መግለጫ |
|
ተ.ቁ |
ሎት |
የጨረታ አይነቶች |
ብዛት |
|
|
|
||
|
ሰሌዳ ቁጥር |
cpo |
የጨረታው ሰነድ የሚመለስበት የመጨረሻው ቀን መጋቢት 30/2018 ዓ/ም እስከ ቀኑ 6፡30 ይሆናል። |
የጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እለት መጋቢት 30/2018 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ነው።
|
|||||
|
1 |
ሎት 1 |
አውቶሞቢል ተሽከርካሪ |
1 |
ኮድ 3-35665 |
100,000.00 |
|
|
|
|
|
|
አውቶቡስ |
1 |
ኮድ 3-67285 |
100,000.00 |
|||
|
2 |
ሎት 2 |
የቤቶች ኪራይ |
11 |
|
30,000.00 |
|||
|
3 |
ሎት 3 |
የኤሌክትሪክ (የመብራት) እቃዎች |
በናሙና |
|
100,000.00 |
|||
|
4 |
ሎት 4 |
ግራናይት |
|
|
100,000.00 |
|||
|
5 |
ሎት 5 |
የተለያዩ ይዘት ያላቸው ቆርቆሮዎች |
በናሙና |
|
50,000.00 |
|||
|
6 |
ሎት 6 |
የተለያዩ ይዘት ያላቸው ቀለሞች |
በናሙና |
|
50,000.00 |
|||
· የኢትዮጵያ ፖስታ ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት የግዥ አይነቶች በሎት (Lot) መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል። በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች ከታች በተገለጸው ሠንጠረዥ መሰረት በድርጅቱ 2ኛ ፎቅ ፋይናንስ ዲፓርትመንት የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በእያንዳንዱ ሎት በመክፈል ግዥ ክፍል በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይኖርባቸዋል። ተጫራቾች ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ በተናጠል በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ከታች በሠንጠረዥ 1 በተቀመጠው መጋቢት 30/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ሰዓት ድረስ ሠነዱን ከገዙበት ህንፃ ግዥ ክፍል 2ኛ ፎቅ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
· ተጫራቾች በቅድሚያ ተመላሽ የሚሆን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ሲፒኦ በየሎቱ ለተገለፁት ብር መጠን (CPO) ሲፒኦ ማሰራት ይኖርባቸዋል።
· ሲፒኦ (CPO) ሲያሰሩ ለኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት /Ethiopian Postal Service enterprise/ በሚል በማሰራት ከሚያቀርቡት የጨረታ ኦርጅናል ቴክኒካል ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል። የጨረታው ኤንቨሎፕ መጋቢት 09 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ሠራተኞች ክበብ ይከፈታል።
የኢትዮጵያ ፖስታ
