የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት በክልላችን በካፋ ዞን በዴቻ ወረዳ ቀሺ ጤና ጣቢያ ቀሪ ሥራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል።
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት በክልላችን በካፋ ዞን በዴቻ ወረዳ ቀሺ ጤና ጣቢያ ቀሪ ሥራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል።
በዚህ መሰረት፡-
|
ተ.ቁ |
ፕሮጀክቱ ስም |
አድራሻ |
ደረጃ |
ሲፒኦ/በባንክ የተረጋገጠ ዋስትና |
|
|
ዞን |
ወረዳ |
||||
|
1 |
ቀሺ ጤና ጣቢያ ቀሪ ሥራ |
ካፋ |
ዴቻ |
GC-5 ወይም BC-5 እና ከዚያ በላይ |
300,000
|
የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ ሰርትፍኬት እና የ2018 ዓ/ም ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
1. ተጫራቾች የግንባታ ስራ መልካም ስራ አፈጻፀም ማቅረብ የሚችሉ።
2. ተጫራቾች በክልሉ በየትኛውም የግንባታ ዘርፍ ውለታ ያላቋረጡና በተሰጣቸው የውለታ ጊዜ ስራቸውን ያጠናቀቁ መሆን አለባቸው።
3. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መረጃ ሰነድ የማይመለስ 3,000 /ሶስት ሺህ ብር/ በመከፈል በቢሯችን ግዥ ክፍያ ንብረት አስ/ር ዳይሬክቶሬት በመግዛት መዉሰድ ይቻላል።
4. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 /ሃያ አንድ/ ተከታታይ ቀናት ለተጫራቾች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
5. ተጫራቾች የገዙትን የጨረታ ሰነድ ቴክኒካል አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ ሞልተው እያንዳንዱ በተለያየ ፖስታ ታሽጎ በእናት ፖስታ አሽጎ ማቅረብ አለበት።
6. ጨረታው ሰነድ የሚገባዉ ጨረታዉ አየር ላይ ከዋለ በ22ኛ (ሃያ ሁለተኛዉ) ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 8፡00 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል።
7. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች ባይገኙም በተባለው ሰዓት ይከፈታል።
8. ጨረታ የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው ስራ ቀን ይከፈታል።
9. ቢሮ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ +251 473450879 ይደውሉ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ
