Tender Detail

Tender Details

  • Company National Election Board of Ethiopia (የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ)
  • Address ቦሌ ፍላሚንጎ ካፌ ገባ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251 115153468
  • Websitehttps://nebe.org.et/
  • Deadline08 Apr 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-04-08 00:00:00
  • Categories Vehicles Rent , Transportation Service And Cargo

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለማስፈፀም ለድምጽ አሰጣጥ ሥልጠና እና የኦፕሬሽን ቁሳቁስ ስርጭት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡


የጭነት ተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥ

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር NEBE/NCB/12/2018

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለማስፈፀም ለድምጽ አሰጣጥ ሥልጠና እና የኦፕሬሽን ቁሳቁስ ስርጭት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

ምድብ አንድ- ለድምጽ አሰጣጥ የሥልጠና ቁሳቁስ ስርጭት የጭነት ተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥ

ምድብ - ለድምጽ አሰጣጥ ኦፕሬሽን ቁሳቁስ ስርጭት የጭነት ተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥ

1.     በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው እስከሚዘጋበት ቀን ድረስ ባሉት የስራ ቀናት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300.00 /ሦስት መቶ ብር/ በመክፈል ከቦርዱ ግዥ ሥራ ከፍል ቢሮ ቁጥር 107 ማግኘት ይችላሉ።

2.     በዘርፉ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስና የግብር ከፋይ ምዝገባ ሠርተፍኬት የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ሠርተፍኬት እና በመንግሥት ኤሌትሮኒክስ ግዥ በአቅራቢነት የተመዘገቡ ስለመሆኑ የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

3.     ተወዳዳሪዎች በሚወዳደሩበት መስ ያላቸውን መልካም አፈጻጸም የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4.     የጨረታ ሰነዱን ከቦርዱ የግዥ አስተዳደር የሥራ ፍል በመውሰድ ሞልተው ግባብ ባለው አካል _ በመፈረም ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

5.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ፣-

ለምድብ አንድ ብር 100,000.00 (ብር ንድ መቶ ሺህ oo/100)

ለምድብ ሁለት ብር 150,000.00 (ብር አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ oo/oo) በባን የተረጋገጠ ዋስትና ወይም ሲፒኦ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

6.     ተወዳዳሪዎች ቴክኒካል ፕሮፖዛል እና ፋይናንሻል ፕሮፖዛል በተለያየ ፖስታ በማሽግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

7.     ጨረታው መጋቢት 30 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ተዘግቶ በዕለቱ ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፤

8.     ቦርዱ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣

 

አድራሻችን፡- ፍላሚንጎ ስቶራንት ገባ

ስልክ ቁጥር +251 115153468

 

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦር

Save Tender