በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የአንድ ፑል ማዕከል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ የአጥር ግሪል እና የጥበቃ ቤት በዘርፉ የተሰማሩትን ማጎበራትን በጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል።
በድጋሚ የወጣ የግንባታ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የአንድ ፑል ማዕከል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ የአጥር ግሪል እና የጥበቃ ቤት በዘርፉ የተሰማሩትን ማጎበራትን በጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል።
ስለዚህ በመስኩ የተሠማራችሁ ተጫራቾች!
- በደረጃ 8 የተደራጁ ማኅበራት፣
- የዘመኑን ግብር የከፈለና የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፤
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር Tin Number ያለውና ማቅረብ የሚችል፤
- የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
- በከተማና መሠረተ ልማት ሚንስቴር የተመዘገቡና የታደሰ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤
- የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
- የ2017 በጀት ዓመት ከግብር ነጻ መሆናቸውን የሚገልጽ ከገቢዎች የተሰጠ ሰርተፍኬት የሚያቀርብ
- በክልሉ እና በዞናችን ውስጥ በግንባታ ሥራ ላይ ተሰማርተው ሥራዎችን ያላስተጓጎሉ ውል ያላቋረጡ መሆን ይገባቸዋል!
- የጨረታ ሠነዱን ከግዥ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዘወትር በሥራ ሰዓት በመቅረብ የማይመለስ 400 (አራት መቶ ብር) በመክፈል መግዛት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ በመውሰድ አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ የጨረታ ሠነድ እያንዳንዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ አንድ ላይ በማሸግ ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት 16ኛው ቀን ይሆናል፡፡
- ኦርጅናል ሠነድ ላይ ማንኛውም አይነት ስርዝ ድልዝ በሚታይ መልኩ በድጋሚ መጻፍ አለበት፤
- በእያንዳንዱ የጨረታ ሠነድ ላይ የማኅበሩ ማህተምና ፊርማ ማረፍ አለበት።
- ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ለ15 ተከታታይ ቀን ከዋለበት በኋላ በ16ኛ ቀን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4፡30 የሚከፈት ሲሆን ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሽጎ በዚያው ዕለት 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ 40,000 (አርባ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ እና ከታወቀ ባንክ የሚሰጥ የክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም ለ90 (60-30) ቀን የሚቆይ በባንክ ዋስትና ሆኖ በጥሬ ገንዘብ እና በኢንሹራንስ ዋስትና መቅረብ አይቻልም፤
- ጨረታው የሚገመግመው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት እንደገና ተሻሽሎ በወጣው የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 70/2017 እና በዚሁ መመሪያ ላይ ማብራሪያና ማሻሻያ በተደረገው መሠረት ነው።
- በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሠነድ ማቅረብ ከጨረታ ውድድር ዉጭ ይደርጋል፣
- መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0461310108 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
በጌዴኦ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
