በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰ/ሸዋ ዞን የመንዝ ቀያ ጉብረኤል ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የግዥ ቡድን ለመ/ቀ/ገ/ወ/ እ/ሀ/ጽ/ቤት በተዘዋዋሪ ፈንድ በጀት የእንሰሳት መድሃኒት እና ለመ/ቀ/ገ/ወ/ትም/ጽ/ቤት እና ግ/ጽ/ቤት በሶቆጣ ቀል ኪዳን ፕሮግራም በጀት በድጋሜ የእትክልት ዘር በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ከህጋዊ አቅራቢዎች አወዳድሮ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 4
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰ/ሸዋ ዞን የመንዝ ቀያ ጉብረኤል ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የግዥ ቡድን ለመ/ቀ/ገ/ወ/ እ/ሀ/ጽ/ቤት በተዘዋዋሪ ፈንድ በጀት የእንሰሳት መድሃኒት እና ለመ/ቀ/ገ/ወ/ትም/ጽ/ቤት እና ግ/ጽ/ቤት በሶቆጣ ቀል ኪዳን ፕሮግራም በጀት በድጋሜ የእትክልት ዘር በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ከህጋዊ አቅራቢዎች አወዳድሮ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡
በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ፣ የታደሰ፣ አግባብነት ያለው ንግድ ስራ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን ነበር) እና ማረጋገጫ ማስረጃ በማቅረብ መወዳደር ይችላሉ፡፡ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ሲሆን የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመግዛት የሚያቀርቡበትን ዋጋ በተዘጋጀው ሰነድ መሰረት በመሙላት አንድ አርጅናል በማሸግ በመ/ቀ/ገ/ወ/ገ/ጽ/ቤት የግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 2 ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ ከላይ በተዘረዘሩት ጨረታ ላይ ሲሳተፉ የብቃት ማረጋገጫ ማያያዝ አለባቸው።
1. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 2% ብር ከነቫቱ ማስያዝ አለባቸው።
2. ጨረታው በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ 5 ተከታታይ ቀን ሲሆን በ6 ቀን 3፡30 ታሽጎ 4፡00 16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን 3፡30 ሰዓት ታሽጎ ወዲያውኑ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
3. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የዋጋ ዝርዝር ላይ ምንም አይነት ስርዝ ድልዝ በፍሉድ የተሰረዘ ወይም ለማንበብ አስቸጋሪ የሆነ ሰነድ የተከለከለና ከጨረታ የሚያሰርዝ ነው፡፡
4. ለጨረታ የሚያስፈልገውን የተሟላ የጨረታ ሰነድ ያላቀረቡ ተጫራቾች በግዥ ደንብና መመሪያ መሰረት ከጨረታ ውጪ ይደረጋል፡፡
5. ተጫረቾች በጨረታ ሰነዱ እና ፖስታው ላይ ስማቸውን፣ ፊርማቸውን የድርጅታቸውን ማህተም ማድረግ አለባቸው።
6. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያሲዙት በCPO ወይም በጥሬ ገንዘብ መሆን አለበት ፡፡
7. የጨረታ ስርዓቱን ለማዛባት የሚሞከሩ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያቸውን በመውረስ ወዲያውኑ ከጨረታ ውጪ ይደረጋሉ፡፡
8. ተጫራቾች በጨረታው አሸናፌ ከሆኑ በኋላ የሚያቀርቡት እቃ በጨረታ ሰነድ እስፔስፌኬሽን መሰረት ኦርጅናል እቃ ማቅረብ አለባቸው።
9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የመንዝ ቀያ ገብረኤል ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የግዥ ቡድን
ስ.ቁ 0116736550/0910779707 /0913247806/0921747797
በአብክመ በሰሜን ሸዋ ዞን የመንዝ ቀያ ገብርኤል ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ግዢና ንብረት አስተዳደር ቡድን
