በምዕራብ ወለጋ ዞን መነሲቡ ወረዳ መንዲ ዲስትሪክት ሆስፒታል በ2019 የበጀት ዓመት ለሆስፒታሉ የሚያገለግሉ
የጨረታ ማስታወቂያ
በምዕራብ ወለጋ ዞን መነሲቡ ወረዳ መንዲ ዲስትሪክት ሆስፒታል በ2019 የበጀት ዓመት ለሆስፒታሉ የሚያገለግሉ
- የተለያዩ ህትመት ውጤቶች፣ የተለያዩ መደሃኒቶች፡ ሪ-ኤጀንቶችን እና የሰራተኞች ደምብ ልብስ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ተጫራቾች
- ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
- በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ።
- ግብር የመከፈል ግዴታ የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢው ባለስልጣን ማስረጃ የሚያቀርብ።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚጫረቱበት አይነት ለመለየት የማይመለስ ብር500 (አምስት መቶ) በመክፈል የጨረታውን ሰነድ መግዛት የሚችሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሚጫረቱበት አይነት ለእያንዳንዱ ቢዲቦንድ በሲፒኦ ብር 5000 (አምስት ሺህ) የጨረታ ሰነዱን ስያስገቡ ማስያዝ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
- ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሰረት የሚጨረቱበትን ዋጋ በመሙላት በሰም በታሸገው ኤንቨሎፕ ውስጥ አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የስራ ቀናት አየርላይ ይውላል። በ16ኛው የስራ ቀን ጠዋት 4፡00-6፡00 ሰዓት በመንዲ ሆስፒታል ገንዘብና ፋይናንስ ሥራ ሂደት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጅው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወከሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል።
- መሥሪያ ቤቱ በጨረታው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0917081440 እና 0931649752 ደውሎ ይጠይቁ።
ማሳሰቢያ፡- ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በሥራ ቀን ላይ ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ላይ ይሆናል፡፡
በምዕራብ ወለጋ ዞን መንዲ ዲስትሪክት ሆስፒታል
✨ messages.ai_summary
Tender for Menti District Hospital in West Wollega Zone to procure printing materials, pharmaceuticals, reagents, and staff uniforms. Bidders must hold valid trade licenses, be VAT-registered, registered with the Ministry of Finance, and provide tax clearance certificates.
