Tender Detail

Tender Details

  • Company Ries Engineering Share Company (ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አ.ማ)
  • Address ደብረ ዘይት መንገድ (ሣሪስ አካባቢ)፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-4-42-11-33
  • Websitehttps://riesengineering.com/
  • Deadline14 Apr 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-04-14 00:00:00
  • Categories Electrical Materials

ኩባንያችን ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር ሳሪስ 106 ቅርንጫፍ መጋዘን የሚገኙ የተለያዩ የቫናይደር ስሪት የኤሌክትሪክ እቃዎች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

 

ኩባንያችን ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር ሳሪስ 106 ቅርንጫፍ መጋዘን የሚገኙ የተለያዩ የቫናይደር ስሪት የኤሌክትሪክ እቃዎች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም፣ ማንኛውም ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለው ግለሰብ ወይም ድርጅት ለዚሁ ጨረታ የተዘጋውን ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) ከፍሎ በግዛት በጨረታ መሳተፍ ይችላል።

ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስር ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር ከጠዋቱ 300 እስከ 1100 ሰአት ድረስ በአካል ተጫራቾች የሚፈልጉትን እቃ ሊገዙ የሚችሉበትን ዋጋ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ፎርም ላይ በመሙላት ለጨረታ ማስከበሪያ ያቀረቡት 10,000 (አስር ሺህ ብር) CPO በማስያዝ የድርጅቱ ፋሲሊቲና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ውስጥ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

በዚሁ የግዥ ጨረታ የሚቀርበው ዋጋ በጨረታ ሰነድ በተሰጠው ሰንጠረዥ ብቻ ነው።

ጨረታው ከአስር ተከታታይ ቀናት በኋላ የሚኖረው የስራ ቀን 400 ሰአት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዋና /ቤት በሰራተኞች መዝናኛ ክበብ ይከፈታል።

ማሳሰቢያ

1.     ለጨረታ የወጡ እቃዎች ጨረታ በገዙበት ሰነድ በመያዝ እቃው በሚገኝበት ሳሪስ 106 የድርጅቱ መጋዘን ማየት ይችላሉ።

2.     የጨረታ አሸናፊዎች በማስታወቂያ ከተገልጹት ቀን አንስቶ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ያሸነፈበትን ቫትን ጨምሮ በመፈል እቃዎችን ማንሳት አለባቸው።

3.     በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ፍያ ፈጽመው እቃዎቹን የማያነሱ ከሆነ ለጨረታ ማስከበሪያው የተያዘው ገንዘብ ወደ ድርጅቱ ገቢ ይደረጋል።

4.     የጨረታ ተሸናፊዎች የአሸናፊዎች ዝርዝር ከተገለጸባቸው ቀን ጀምሮ ለጨረታ ያስያዙት CPO ተመላሽ ይደረግላቸዋል።

5.     በአንደኛው ተጫራች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም።

6.     ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ስልክ ቁጥር 0114-421133

የውስጥ መስመር 212 ወይም 223 ደው መጠየቅ ይቻላል፡፡

አድራሻ አዲስ አበባ ደብረ ዘይት መንገድ (ሣሪስ አካባቢ)

ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1116 አዲስ አበባ

 

ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር

Save Tender

The Ethiopian Electric Utility (EEU) intends to purchase Power Transformers through International co...

READ MORE