Tender Detail

Tender Details


መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት

DEFENCE CONSTRUCTION MATERIALS MANUFACTURING ENTERPRISE

 

የጨረታ ማስታወቂያ

ግል ጨረታ ቁጥር DCMME 17/2018

 

መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ሎት-1 Supply, Installation, Testing & Commissioning CCTV Camera

ሎት-2 Automatic Motor Copper Wire Coil Welding Machine

ሎት-3 Aggregate 02(19mm)

ሎት-4 የእንጨት ምርት ግብዓቶች (MDF Screw, Fisher, Levver Bolt, Door Hinge Etc

ስለዚህ በዘርፋ የተሰማሩ የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው& የምስክር ወረቀት እና የታክስ መለያ ቁጥር (TIN) ማቅረብ የሚችሉ እንዲሳተፋ እየጋበዘን ዝርዝር የጨረታ መመሪያ እና ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን በኋላ ሚያዚያ 14/2018 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቀናቶች ቃሊቲ በሚገኘው ዋናው መስሪያ ቤታችን ፋይናንስ አካውንቲንግ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 23 በመምጣት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 300.00 (ሶስት መቶ ብር) ብር በመክፈል ነዱን በመግዛት መጫረት የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን ጨረታዉ ሀሙስ ሚያዚያ 29/2018 ከረፋዱ 420 ተዘግቶ 430 የሚከፈት መሆኑን እናሳውቃለን፡

ማሳሳቢያ፡- ድርጅቱ የተሻ ካገኘ ጨረታውን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ድራሻ፡- ቃሊቲ ከቶታል አልፎ ቋራ ሆቴል አጠገብ ይገኛል

ማስታወሻ- ተጨማሪ ማብራሪያ የስልክ ቁጥር 011-417-49-04 መደወል ይቻላል

Save Tender