Tender Detail

Tender Details

  • Company Wolaita Sodo Agricultural College (ወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ)
  • Address ወላይታ ሶዶ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-5-51-39-84
  • Websitehttps://wsavet.edu.et/
  • Deadline12 May 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-05-12 00:00:00
  • Categories Energy, Power And Electricity , Electrical Materials

በደ/ኢ/ክ/መንግሥት የግብርና ቢሮ የወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ በ2017 በጀት ዓመት አገልግሎት የማይሰጡ ዕቃዎችን የንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ ከለዩት ዕቃዎች ውስጥ አንዱ የኤሌክትሪክ ኬብል ሲሆን እንዲወገድ ባቀረቡት መሠረት በግልጽ ሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


በድጋሚ የወጣ ግልጽ የሐራጅ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 006/ 2018

 

በደ///መንግሥት የግብርና ቢሮ የወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ 2017 በጀት ዓመት አገልግሎት የማይሰጡ ዕቃዎችን የንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ ከለዩት ዕቃዎች ውስጥ አንዱ የኤሌክትሪክ ኬብል ሲሆን እንዲወገድ ባቀረቡት መሠረት በግልጽ ሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ድርጅቶች ግለሰቦች የመንግሥት ተቋማት/

1.     የዕቃው ዓይነት የኤሌክትሪክ ኬብል ነው።

2.     ሽያጩ የሚከናወነው በወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲሆን ንብረትነቱ የወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ ነው።

3.     አድራሻ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በወላይታ ዞን ሶዶ ግብርና ኮሌጅ በማርካቶ ከፍለ ከተማ ፋና ቀበሌ ነው።

4.     የኤሌክትሪክ ኬብል ዓይነት 3*70*35 mm2 የሆነ ብዛት በጥቅል 400 ሜትር በላይ ነው። ነገር ግን ተጫራች የአንድ ሜትርን ዋጋ ይጫረታል።

5.     ተጫራች ዕቃውን ለማየት የሚፈልግ ከሆነ እስከ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ድረስ በመቅረብ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በየትኛውም በሥራ ቀን በሥራ ሰዓት ወደ ፋይናንስ ቢሮ ቀርቦ በመጠየቅና ማየት ይችላል።

6.     ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ቀጥሎ በሚውለው 16 የሥራ ቀን 400 ሰዓት ላይ ወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ ዕቃው ባለበት ይካሄዳል። 16ኛው የሥራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ በሚውለው የስራ ቀን ይካሄዳል።

7.     ጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 30,000.00 /ሰላሳ ሺህ ብር/ ማስያዝ ይጠበቅበታል። በሌላ አማራጭ የሚቀረብ ተቀባይነት የለውም።

8.     አሸናፊ ተጫራች አሸናፊነትን በተቋሙ ሀላፊ ከፀደቀበት ቀን ጀምሮ 15 ቀን ውስጥ ገንዘቡን ሙሉ በሙሉ በግብርና ኮሌጅ አካውንት ገቢ ማድረግ እና ዕቃውን ማንሣት ይኖርበታል።

9.     ኮሌጁ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ለበለጠ መረጃ በስቁጥር 0465513984 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል።

 

በደ///መንግሥት የግብርና ቢሮ የወይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ

Save Tender

The Ethiopian Electric Utility (EEU) intends to purchase Power Transformers through International co...

READ MORE