Tender Detail

Tender Details


በዲላ ከተማ አስተዳደር በማዘጋጃ ቤት በUIIDP ፕሮግራም በ2018 በጀት ዓመት በከተማ ውስጥ በተለያዩ አካባቢ ለሚገነቡ የጎርፍ መሄጃ ቦይ ግንባታ እና የመንገድ መብራት ሪሎኬሽን (ቦታ መቀየር) በቀረበ ዝርዝር መሠረት ከዚህ በታች በተጠቀሱ አካባቢዎች ላይ ማስገንባት ይፈልጋል።


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በዲላ ከተማ አስተዳደር በማዘጋጃ ቤት UIIDP ፕሮግራም 2018 በጀት ዓመት በከተማ ውስጥ በተለያዩ ባቢ ለሚገነቡ የጎርፍ መሄጃ ቦይ ግንባታ እና የመንገድ መብራት ሪሎሽን (ቦታ መቀየር) በቀረበ ዝርዝር መሠረት ከዚህ በታች በተጠቀሱ አካባቢዎች ላይ ማስገንባት ይፈልጋል።

 

ተ.ቁ

የሳይት ስም

ፕሮጀክት

ደረጃ

የጨረታ ማስከበሪያ (ብር) CPO

የግዥ መለያ ቁጥር

1

ቅዱስ ሚካኤል

የጎርፍ መሄጃ ቦይ

GC-5 እና ከዚያ በላይ

120,000

DILLA/UIIDP/

CW/018/25/26

2

ጌዴኦ ዞን ከፍተኛ /ቤት እስከ ነጭ አፈር

የመንገድ መብራት ሪሎኬሽን (ቦታ መቀየር)

ኤሌክትሪክ እና ኤሌክትሪክ ዝርጋታ ሥራ ተቋራጭ EEM-5 ከዚያ በላይ

150,000

DILLA/UIIDP/

CW/013/25/26


ከተጠቀሰውና ከዚያ በላይ ደረጃ ያላቸውን ኮንትራክተሮች ሆነው ስለዚህ ከዚህ በታች የቀረበውን መሥፈርት የሚያሟሉ ተቋራጮች መወዳደር ይችላሉ፡፡

1.     የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው

2.     የተጨማሪ እሰት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ

3.     የንግድ ምዝገባ /ወረቀት ያላቸው እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው

4.     የአቅራነት ምዝገባ /ወረቀት ያላቸው

5.     ከዘመኑ ግብር ዕዳ ነጻ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ የምችሉ

6.     የግንባታ ብቃት ማጋገጫ የምስክር ወረቀት ከኮንስትራሽን ባለሥልን ማቅረብ የሚችሉ እና ሌሎች ለደረጃው የብቃት ማረጋገጫ እና ሚያስፈልጉ ማስረጃዎችን የጨረታ ሠነዱን ሞልተው ያቀርቡ ከጨረታ ሠነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ

7.     ለግንባታ የሚያስፈልገውን የሰው ሀይል እና ማሽነሪዎችን ሙሉ በሙሉ ራሱን ችሎ መስራት የሚችል

8.     ተጫራቾች ለግንባታ ሰነድ የማይመለስ ብር 1000 /አንድ ሺህ ብር/ በመፈል ቢሮ ቁጥር 6 በመምጣት ጨረታው እስከምከፈትበት ዕለት ድረስ በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡

9.     የሚሰራውን የግንባታ ዝርዝር መግለጫ /specification/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡

10. ዘግይቶ የመጣ ፖስታ ተቀባይነት የለውም፡፡

11. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ክኒካል ኦርጅናል 1 ቴክኒካል 2 ኮፒ ለየብቻ በማሸግ ፋይናንሻል 1 ኦርጅናል እና 2 ፋይናንሻል ኮፒ እያንዳንዱን ለየብቻ በማሸግ በመጨረሻ ሁሉንም በአንድ እናት በኤንቨሎፕ በታሸገ ፖስታ የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም በማድረግ አድራሻችውን በመሙላት በጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታው በአ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 ተከታታይ የሥራ ቀን ቆይቶ 22ኛው ቀን የሚከፈት ሆን 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ 5:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የመ/ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው


በጌዴኦ ዞን የዲላ ከተማ ፋይ/ፕላ/ልማ/መምሪያ

Save Tender