Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address መ/አምባ በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0113360162
  • Website
  • Deadline30 May 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price400.00
  • opening date2026-05-30 00:00:00
  • Categories Construction Works , Contractors

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን በገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 በጀት አመት በገ/ጉ/ወ/ ወረዳ ለጅማ ወለኔ ማ/ቤት በማ/ቤቱ በጀት ለሚያሰራው አዲስ የቄራ ግንባታ እና የማዘጋጃ ቤት ጥገና ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።


ለመጀመሪያ ጊዜ ሀገር አቀፍ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
መለያ ቁጥር GGWW/21/2018

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን በገ///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት 2018 በጀት አመት በገ/// ወረዳ ለጅማ ወለኔ /ቤት በማ/ቤቱ በጀት ለሚያሰራው አዲስ የቄራ ግንባታ እና የማዘጋጃ ቤት ጥገና ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ስለሆነም ተጫራቾች

  1. የዘመኑ ንግድ ፍቃድ ያሳደሱ የቫት እና ቲን ነምበር ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  2. የመወዳደሪያ ደረጃቸውም GC/BC ደረጃ 8 እና ከዛ በላይ የሆኑ ተቋራጮች
  3. የኦን ላይን E-TRADE ተመዝጋቢ መሆናቸውንና ከገቢዎች መስሪያ ቤት የኦዲት ክሊራንስ ማምጣት የሚችሉ
  4. ተወዳዳሪዎች የቫት 7.5% ተቀናሽ ለማድረግ ፍቃደኛ መሆን አለባቸው
  5. በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች የሚገዙት ጨረታ ሰነዱን ጠቅሰው በማመልከቻ ሲጠይቁ ህጋዊ መታወቂያ ይዘው መምጣት አለባቸው።
  6. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20ኛው ተከታታይ ቀናት እስከ 600 ሰአት ድረስ የማይመለስ ብር 400 /አራት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል የጨረታውን ሰነድ መሀልአምባ /// ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  7. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ብር 75,000 (ሰባ አምስት ሺህ ብር) በገ////ፋይናንስ /ቤት ስም ማሰራት አለባቸው።
  8. ተጫራቾች የጨረታውን ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ዶክመንት / ለቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማድረግ ቴክኒካል በሚል በመለየት /ለፋይናንሻል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማደረግ ፋይናንሻል በሚል በመለየት በሰም በማሸግ ከላይ በተጠቀሰው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ/ከባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከቴክኒካል ኦርጅናል ዶክመንቱ ጋር በማድረግ በሰም በማሸግ ፋይናንሻል ዶክመንት በሚል በመለየት ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 20 (ሀያ) ተከታታይ ቀናት መሀል አምባ የገ///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመምጣት ለጨረታ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን እስከ ከቀኑ 800 ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  9. የጨረታው ሰነድ 20ኛው ተከታታይ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ይታሸጋል፤ ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ከገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ማሳሰቢያ፡-

  1. በአፈፃፀም ምክንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ድርጅቶች መወዳደር አይችሉም።
  2. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በአል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የስራ ቀን ይዘዋወራል።
  3. በወረዳው ወስጥ አንድም ፕሮጀክት የያዘ አካል መወዳደር አይችልም።
  4. ተወዳዳሪዎች ከአሸነፉ በኋላ ቅደመ ክፍያ ሳይጠይቁ ስራው መስራት የሚችሉ መሆን።

 

ለበለጠ መረጃ ፡- የገ///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ስልክ ቁጥር 011 336 06 31/146 ይደውሉ


ገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት
መሀል አምባ

Save Tender