Tender Detail

Tender Details


ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


     የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 70/2018

ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተቁ

 

የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም የንብረቱ አድራሻ የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ/የይዞታ ልዩ መለያ/ ሰነድ (ካርታ)ቁጥር የንብረቱ            አይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚከናወንበት                 ጊዜ
አበዳሪው ቅ/ፍ ከተማ ወረዳ/

ቀበሌ

የቤት.ቁ ቀን ሰዓት
1 ጌታቸው ጥላሁን የተበዳሪው ሞጆ ዲላ 01

 

552.50ካ ሜ 2834/2000 ለመኖሪያ 3,482,665.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
2 ጌታቸው አባተ ተበዳሪው ኢምፔሪያል አ.አ ኮል/ቀ 07   105ካ/ሜ ETH0001000000-00004052118 ለመኖሪያ 3,181,042.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
3 ጌታቸው አባተ ፎርቴ ሴኩራኢንዱስትሪ ኢምፔሪያል ገላን ገላን   5000.00ካ/ሜ B/MG/KL/I/122/2002 የኢንዱስትሪ ቦታ 16,297,133

.00

 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
4 ዳኛቸው አስረስ ተበዳሪው ባሕርዳር ቡሬ 03 360ካ/ሜ 8352/08 ለመኖሪያ 1,528,857.00   ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
5 መንግስቱ ተመስገን የተበዳሪው ሸዋበር አምበር አምበር

01

500.00 ካ/ሜ 892 የንግድ 721,518.00

.00

ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
6 አስማማው አበረ የተበዳሪው ፍኖተ ሰላም ማንኩሳ 01   500.00 ካ/ሜ 64/2006 የንግድ 893,003.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
7 ፀጋዬ ሙሉነህ የተበዳሪው አዘና አዘና 01   200ካ/ሜ 1465/14 ለመኖሪያ 552,799.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
8 አለሰው እንደሻው ትሁኔ በላይ ሽንዲ ሽንዲ 01   420.00 ካ/ሜ ሽማ1067/መር/1 ለመኖሪያ 428,963.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
9 ዘላለም ኑሬ ረቂቅ አማረ ሽንዲ ቡሬ 09   250ካ/ሜ 13425/2012 ለመኖሪያ 790,471.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
10 ገደፋው አይቼው አታለል ፀጋ

 

 

እንጅባራ

 

 

እንጅባራ

 

 

 

02

 

 

  180ካ/ሜ

 

888/09 የንግድ

 

6,601,711.00

 

 

ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም

 

ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
 

11

አስረሳ ታምር የተበዳሪው

 

እንጅባራ እንጅባራ 03   545 ካ/ሜ 064/13 ለኢንዱስትሪ 6,759, 790.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም

 

ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
12 ባሳዝነው አለበል የተበዳሪው

 

ቡሬ ቡሬ 03   250ካ/ሜ 624/2002 የመኖሪያቤት 1,338,969.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም

 

ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
13 መሰረት ምስጢር አላምረው የተበዳሪው

 

ዚገም ቅላጅ ዚገም

01

  950ካ/ሜ 013/2008 የንግድ 6,264,477.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም

 

ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
14 አእምሮ ግዛቸው የተበዳሪው መራዊ መራዊ 03   200ካ/ሜ 1559-07 የመኖሪያቤት 1,151,963.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም

 

ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
15 ዘላለም ቸርነት ቸርነት ደነቀው መራዊ መራዊ 03   275ካ/ሜ 743/13 የመኖሪያቤት 3,034,676.00 ግንቦት 26 /2018 ዓ.ም

 

ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00
16 ደሴ ፍቃድ ተበዳሪው መራዊ መራዊ 03   237.50

ካ/ሜ

 

2013/04 የንግድ 689,470.00 ግንቦት 27 /2018 ዓ.ም

 

ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00
17 ሁኔ ወርቁ ዕፁብ ተበዳሪው መራዊ መራዊ 01   200ካ/ሜ 405/13 የመኖሪያ 689,682.00 ግንቦት 27 /2018 ዓ.ም

 

ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00

 

ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
  2. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
  3. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡ የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል፡፡
  4. በተ.ቁ 1 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው በዲላ ቅርንጫፍ ውስጥ ሲሆን በተራ ቁጥር 4 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በቡሬ ቅርንጫፍ ግቢ ውስጥ ነው፡፡ ከተራ ቁጥር 2-3 የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ባንቢስ አካባበ በሚገኘው እና ከዋና መስሪያቤት ጀርባ ባለው አዳማ ሪልስቴት

ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ ባለው አዳራሽ ውስጥ ሲሆን ከተራ ቁጥር 5-17 ድረስ ያሉት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው በአበዳሪ ቅርንጫፍ ግቢ ውስጥ ነው፡፡

  1. ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፤ተጨማሪ እሴት ታክስ፣የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላል፡፡
  2. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 97 36 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

Save Tender