Tender Detail

Tender Details

  • Company በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ልማት ጽ/ቤት
  • Address በጋሞ ዞን አርባምንጭ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-181-40-91
  • Website
  • Deadline27 May 2026, 11:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-05-27 14:00:00
  • Categories 3- Wheel Vehicle, Motorcycles And Bicycles , Used Items , Vehicle

በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ልማት ጽ/ቤት ያገለገሉ ያማሃ ሞተርሳይክሎችና ቶዮታ ፒካፕ መኪና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


በድጋሚ የወጣ ያገ ዕቃዎች

ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ልማት /ቤት ያገለገሉ ያማሃ ሞተርሳይሎችና ቶዮታ ፒካፕ መኪና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

በጨረታ መሳተፍ የሚፈልጉ ወይም ተሽከርካሪዎችን ለመግዛት የሚፈልጉ ግለሰቦች፣ ድርጅቶች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በሥራ ሰዓት ከመ/ቤታችን ግዥ ከፍል የማይመለስ ብር 200 በመፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ ብር 5% የጨረታ ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ የባንክ ሂሳብ ማዘዣ CPO ብቻ በማዘጋጀት ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው

ሁሉም ተጫራች የጨረታ ዋጋ ከመሙላቱ አስቀድሞ ተሽከርካሪዎች ያሉበትን ደረጃ በመ/ቤታችን ቅጥር ግቢ በአካል ቀርቦ ማየት አለባቸው፡፡ ሳያዩ ዋጋ ሞልተው በኋላ ሌላ ጭቅጭቅ መግባት ተገቢ ያለመሆኑን መገንዘብ አስፈላጊ ይሆናል፡፡

ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 15 ተከታታይ ቀን በአየር ላይ ቆይቶ 16ኛው ቀን ከረፋዱ 500 ሰዓት ሳጥኑ ታሽጎ በዕለቱ 800 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ሳይሆን ከቀረ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ሂደቱ ይከናወናል፡፡

ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ያሸነፈውን ገንዘብ በባንክ አካውንታችን ላይ አጠቃሎ በመክፈል 5 የሥራ ቀን ውስጥ ተሽከርካሪዎችን ማንሳት አለበት፡፡ በተባለው 5 የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ገንዘብ ከፍሎ ዕቃውን ባያነሳ የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ተደርጎ የጨረታ አሸናፊነቱ ይሰረዛል፡፡

/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡

 

አድራሻ- አርባ ምንጭ ከተማ ከትልቁ ማዘጋጃ ከፍ ብለው በትልቁ ሕንፃችን እንገኛለን

 

ስልክ፡- 00-461-81-40-91/09-83-26-16-48

 

 

የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ልማት /ቤት

Save Tender