Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Toll Roads Enterprise (የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ)
  • Address ዋና መስሪያ ቤት ቱሉ ዲምቱ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 01141 71 703
  • Websitehttps://etre.com.et/
  • Deadline19 May 2026, 2:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-05-19 14:30:00
  • Categories Vehicle

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ Supply Vehicles (Isuzu, Ambulance, Wrecker Crain, and Shower Truck) በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

የሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ ቁጥር 41/2018

 

Supply Vehicles (Isuzu, Ambulance, Wrecker Crain, and Shower Truck)

በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ሕጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል

    የታደሰ ንግድ ፍቃድ

    ቫት ተመዝጋቢ

    ሊራንስ

    በግዥ ባለሥልጣን የምዝገባ ማስረጃ

    የታክስ ከፋይነት ምዝገባ ሠርተፍኬት

    በዘርፉ የአቅራቢነት ምዝገባ ሠርተፍኬት ወረቀት

    ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው 30 (ሰላሳ) ቀናት

የጨረታ ማስከበሪያ CPO ብቻ

ሎት-1- አይሱዙ /Isuzu Truck/ 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/

ሎት- 2- አንቡላንስ /EV Ambulance/ 120,000.00 /አንድ መቶ ሃያ ሺህ ብር/

ሎት- 3- ሬከር ክሬን /Wrecker Crain/ 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር / እና

ሎት- 4- የውሃ ቦቴ /Water Shower Truck/ 150,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ .. ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡

-       ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ፍል ቢሮ ቁጥር 01 የማይመለስ 300.00 (ሶስት መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡

-       የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት 11/09/2018 . እስከ ቀኑ 900 ሰዓት

-       ጨረታው የሚከፈተው፡- በዕለቱ 11/9/2018 . ከቀኑ 930 ሰዓት

-       ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

አድራሻ፡-

Ø የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ (ዋና መሥሪያ ቤት ቱሉ ዲምቱ)

 

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ

 

Save Tender