Tender Detail

Tender Details

  • Company Metehara Sugar Factory (መተሐራ ስኳር ፋብሪካ)
  • Address ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ሕንፃ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115 505607
  • Website
  • Deadline18 Jun 2026, 10:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-06-18 10:00:00
  • Categories Maintenance And Repair , Spare Parts , Electrical Materials

የመተሃራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለፁትን ለክረምት ለፋብሪካችን ጥገና የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር MSF/LP/06/2026

 

የመተሃራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለፁትን ለክረምት ለፋብሪካችን ጥገና የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ጥቅል አንድ፡- Sheet Metals

ጥቅል ሁለት፡- Bolt & Nut

ጥቅል ሶስት፦ Electrical Materials

ጥቅል እራት፡- Grinding machine, carbon brush, wire brush; Spanners, Cutting disc, Cotter pin & others

ጥቅል አምስት፡- Bearing (ናሙና ይቅረብ)

ጥቅል ስድስት፡- Electrode (ናሙና ይቅረብ)

በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን እንዲወዳደሩ ይጋብዛል።

1.       ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን የሀገር ውስጥ ገቢ ግብር አጠናቀው የከፈሉና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል።

2.       በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች ለእያንዳንዱ ጥቅል የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብርበመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ህንፃ ግዥ ቡድን 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 215 የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ገዝተው በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።

3.       ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሲገዙ የንግድ ፈቃድ ይዘው መቅረብ ይኖርባችኋል።

4.       ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሰነድ ጋር የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፍኬት እና ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ ጥቅል ብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህበሲ.. /CPO/ ወይም የባንክ ዋስትና /Bid bond guarantee/ በሲ.. ማቅረብ አለባቸው።

5.       ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በራሳቸው የዋጋ ማቅረቢያ (Proforma invoice) ላይ በማዘጋጀት በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ..ሰኔ 11 ቀን 2018 . እስከ ጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ሜክሲኮ ፊሊፕስ ሕንፃ ቢሮ ቁጥር 119 ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

6.       ጨረታው በዕለቱ ሰኔ 11 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 430 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር 119 ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል

7.       ፋብሪካው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስልክ ቁጥር፡-011 550 5607, 011 550 5633

ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ሕንፃ

አዲስ አበባ

የመተሃራ ስኳር ፋብሪካ

Save Tender