የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ
የጨረታ ማስታወቂያ
1. ሳምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 1004
2. ለሽያጭ የቀረበው ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ብር 16,725,600,000
3. ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት ግንቦት 20 ቀን 2018
4. የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ፣
|
የሰነዱ ዓይነት
|
የገንዘብ ልክ
|
የሚከፈልበት ጊዜ
|
|
የ 28 ቀን
|
1,672,560,000
|
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም
|
|
የ 91 ቀን
|
4,181,400,000
|
ነሀሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም
|
|
የ 182 ቀን
|
5,853,960,000
|
ህዳር 17 ቀን 2019 ዓ.ም
|
|
የ 364 ቀን
|
5,017,680,000
|
ግንቦት 19 ቀን 2019 ዓ.ም
|
5. የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,000 ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል።
6. ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሰነድ ዓይነት መጫረት ይችላል።
7. የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል።
8. የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት
9. የጨረታ ውጤት ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ይገለጻል።
10. ከግምጃ ቤት ሰነድ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።
11. ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ-ገጽ www.nbe.gov.et (http://www.nbe.gov.et/) ማግኘት ይቻላል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
