ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 74/2018
ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
| ተቁ
|
የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | የንብረቱ አድራሻ |
የቦታው ስፋት |
የባለቤትነት ማረጋገጫ/የይዞታ ልዩ መለያ/ ሰነድ (ካርታ)ቁጥር | የንብረቱ አይነት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ |
|||||
| አበዳሪው ቅ/ፍ | ከተማ | ወረዳ | ቀበሌ | የ/.ቁ | ቀን | ሰዓት | |||||||
| 1 | ሁሴን አህመድ | ተበዳሪው | ኮምቦልቻ | ኮምቦልቻ | 04 | –
|
175ካ ሜ | 6177/ሊዝ/ኮ/ቴ/አገ/ቀ04/05 | ለመኖሪያ | 1,037,833.00 | ሰኔ24 /2018 ዓ.ም | ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 | |
| 2 | ዶ/ር አሌ ውቤ ዳምጠው | ተበዳሪው | ኮምቦልቻ | ኮምቦልቻ | 04 | 150 ካ.ሜ | 15055/ሊዝ/ኮ/ቴ/አገ/ቀ04/10 | ለመኖሪያ | 1,583,970.00 | ሰኔ24 /2018 ዓ.ም | ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 | ||
| 3 | ሰለሞን አሰፋ | ዘውዲቱ ሳሌ | መካነ ሰላም | መካነ ሰላም | 02 | 250ካ/ሜ | 106/011 | ለመኖሪያ | 625,088
.00 |
ሰኔ 26 /2018 ዓ.ም
|
ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 | ||
| 4 | ቶማስ ወራሽ አስማማው | ተበዳሪው | ወልዲያ | ወልዲያ | 06 | – | 150ካ/ሜ | መልባ/5095/13 | ለመኖሪያ | 1,347,346.00 | ሰኔ 29 /2018 ዓ.ም
|
ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 | |
| 5 | ዲምቢጋ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ | ማርታ አሰፋ | ደሴ | ደሴ | 10 | – | 45.54 ካ/ሜ | 05/722ልዩ መ/ኮድAM003024802013350202 | ለመኖሪያ | 637,074
.00 |
ሰኔ 30 /2018 ዓ.ም | ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 | |
| 6 | ላለም አለኸኝ | ኤስ/ጂ/ኤል(SGL tradingPLC) | ግዮን | ባሕርዳር | ጣና | 7000.00ካ/ሜ | ባህኢፓ/0008/10 | ለኢንዱስትሪ | 23,752,944.00 | ሰኔ 24/2018ዓ.ም | ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 | ||
| 7 | መቅደስ ለማ | ተበዳሪው | ዓብይ | አ/አ/ቂ./ክ/ከ | 02 | 385 ካ/ሜ | AA000040200219 | ለመኖሪያ | 22,233,211.00 | ሰኔ 24/2018ዓ.ም | ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 | ||
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡ የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል፡፡
- በተ.ቁ 1 ላይ የተጠቀሰው ቤት ጨረታ የሚካሄደው በድሬዳዋ ዲስትሪክ ጽ/ቤትውስጥ ሲሆን ከተራ ቁጥር 2-7 ድረስ ያሉት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው በአበዳሪ ቅርንጫፎች ውስጥ ይሆናል፡፡ በተራ ቁጥር 8 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በደብረ ብርሀን ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ነው፡፡ የተሸከርካሪ ጨረታውን በተመለከተ ጨረታው የሚካሄደው ባንቢስ አካባቢ ባለው እና የዋና መስሪያቤት ጀርባ ባለው አዳማ ሪልስቴት ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ ባለው ጽ/ቤት ውስጥ ነው፡፡
- ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፤ተጨማሪ እሴት ታክስ፣የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላል፡፡
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡
ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 97 36 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
