የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል Supply, Install, Test and Commission Ground Water borehole drilling & construction ግዥ በጨረታ አወዳድሮ ለመፈጸም ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ ማራዘሚያና መክፈቻ ቀን ስለማሳወቅ
የጨረታ ቁጥር DCE/SF/51/2026
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል Supply, Install, Test and Commission Ground Water borehole drilling & construction ግዥ ለመፈፀም በግልጽ ጨረታ ቁጥር DCE/SE/51/2026 አውጥቶ ጨረታው ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚከፈት የተገለፀ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ማራዘም አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘው እስከ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የተራዘመ መሆኑን እያሳወቅን፤ ጨረታው ሰኔ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚህ ዕለት 4፡15 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ከጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ቃሊቲ ቶታል ማደያ ዝቅ ብሎ የቀድሞ መ.ኮ.ድ ግቢ
የቀጥታ ስልክ ቁጥር፡- 0114-40-34-34
ማዞሪያ:- 0114-42-22-70/71/72 E-mail አድራሻ Info@dce-et.com
የድረ- ገፅ አድራሻ www.dce-et.com
ፖ.ሳ.ቁ :- 3414 ፋክስ ቁ. 0114-40-04-71/0114-42-07-46
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
