Tender Detail

Tender Details


በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን የባቱ አጠቃለይ ሆስፒታል በ2019 በጀት ዓመት ጠቅላላ የዓመቱን የግዢ ፍለጎቶችን ሆስፒታሉ በዘርፉ ሕጋዊ ፍቃድ ያላቸውን ግለሰቦች በመወዳደር ከአሸናፊው መግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

 

በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን የባቱ አጠቃለይ ሆስፒታል 2019 በጀት ዓመት ጠቅላላ የዓመቱን የግዢ ፍለጎቶችን ሆስፒታሉ በዘርፉ ሕጋዊ ፍቃድ ያላቸውን ግለሰቦች በመወዳደር ከአሸናፊው መግዛት ይፈልል፡፡

1.     ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊ የሥራ ፍቃድና የዘመኑን ግብር መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

2.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተገገጠ 5,000.00 (አምስት ሺህ ብር) ሲፒኦ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3.     የጨረታው መወዳደሪያ ኦሪጅናልና አንድ የኦሪጅናል ፎቶ ኮፒ ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው በተለየዩ ሁለት ፖስታዎች ከተፈለጊ መረጃዎች ጋሪ ተያይዘው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በአንድ ፖስታ ይቀርባል

4.     የጨረታው ሰነድ በኦሮሚያ ክልል በባቱ አጠቃለይ ሆስፒታል ታው በአዲስ ዘመን ጋዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ሥራ ቀናት አየር ላይ ይቆያል ለአንድ ሰነድ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) ብር በመክፈል ሰነዱን መግ ይችላሉ፡፡

4.1.          የግዥ ዓይናቶች፣ የህትመት ሥራዎች የኦስጅን ሲሊንደር መሙላት፣ የሠራተኞች የደንብ ልብስ፣ የጥበቃ አገልግሎት ሥራ፣ የፅዳት አገልግሎት ሥራ፣ የታማሚዎች ምግብ አቅርቦት እና የተለያዩ ግዥዎች፡፡

5.     ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ከሆስፒታሉ ግዥ እና ፋይናንስ ክፍል 200 (ሁለት መቶ) በመግዛት መሙላት ይችላል፡፡

6.     ጨረታው 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት ከቀኑ 800 ሰዓት ይከፈታል

7.     ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪል በሰዓቱ ባይገኙም የጨረታው ሣጥን ከመከፈት ያግድም፡፡

8.     ተጫራቾች ዋጋ ቫት (VAT) ብለው መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡ ካልተጠቀሱ ስን እንዳልተካተተ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡

9.     ሆስፒታሉ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡

 

መረጃ በስልክ ቁጥር :- 0913368618 መጠየቅ ይችላል፡፡

 

በኦሮሚያ ጤና ቢሮ የባቱ አጠቃ ሆስፒታል

Save Tender