በልደታ ከፍለ ከተማ ስር የሚገኘው ወረዳ 04 ጤና ጣቢያ የሚከተሉትን እቃዎች መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለሥልጣን ከነማ ፋርማሲዎች ድርጅት የጅምላ ንግድ አከፋፋይ አገልግሎት የመድኃኒት እና የሕክምና መገልገያዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር ማርች 8 ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ዙር የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በጉለሌ ከ/ከተማ የእንጦጦ ፋና ጤና ጣቢያ የተለያዩ አላቂ እና ቋሚ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል።
በአዲስ ከተማ /ክ/ከተማ አስተዳደር የዳግማዊ ብርሃን ቁ-1 ቅድመ-አንደኛ መካከለኛ ት/ቤት የጨረታ ቁጥር 002/2019 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ለመግዛት እንፈልጋለን እነሱም፡-
በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ በወረዳ 5 የሚገኘው አበበ ቢቂላ ጤና ጣቢያ የ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልጉትን የተለያዩ እቃዎች እና የላብራቶር ሬጀንት አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡
በለሚ ኩራ ክ/ከተማ አስተዳደር በሻሌ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የ2019 ዓ/ም በጀት አመት የ1ኛ ዙር ጥቅል ጨረታ ግዢ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጉዱሩ ወረዳ ጽ/ቤት የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያዎችን፤ የቢሮ እቃዎችን፤ ቋሚ እቃዎችን፤ የሆስፒታል መሳሪያዎችን፤ የጎማና ከለመነዳሪ፣ የኤሌክትሮኒከስ እቃዎችን እና የደምብልብሶችን፡ ግንባታ እቃዎችን፡ የቴክኒክና ሙያ የሰልጠና መሳሪያዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የቂሊንጦ ቁ.1 ቅድመ አንደኛ የነኛ እና የመካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ለት/ቤቱ የሚያስፈልገውን የተለያዩ ግብዓቶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 13 ትምህርት ጽ/ቤት የሚኪሊላንድ አንደኛ እና መካከለኛ ደ/ት/ቤት
Waliya Capital Goods Finance Business Share Company (WCGFB) is intended to procure variety Medical equipment for our lease client who are located at Gondar town Amhara region.
የካራማራ የመ/ደ/ት/ቤት የፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ለ2019 ዓ.ም ለመማር ማስተማር የሚውሉ የጽዳት ዕቃዎች፤ ለአስተዳደር ሰራተኞች የደንብ ልብስ፤ የእስቴንሸነሪ እቃዎች፤ አላቂ የትምርት ግብአቶች፤ ቋሚ የቢሮ አቃዎች /ፈርኒቸር/ የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የጮሌ ወረዳ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ በ2019 የበጀት አመት ለማሰልጠኛ የሚሆኑ መሣሪያዎች የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የህንፃ መሣሪያዎች፤ የደንብ ልብስ፤ የእንስሳት ህክምና መድኃኒት፤ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 የሽሮ ሜዳ ጤና ጣቢያ በ2019 ዓ.ም 1ኛ ዙር ግዥ አገልግሎት የሚውሉ፡-
አበባ ማረሚያ ቤት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት የመ/ደ/ት/ቤት በ2019ዓ.ም አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ እቃዎች ማለትም፡-
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት በ RDF በጀት በወረዳው ውስጥ ለሚገኝ ለግብርና ሴክተር የሚሆን የRDF መድኃኒትና ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በቂርቆስ ክ/ከ የእውቀት ፋና ቅድመ አንደኛ፡ እንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ 2019 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት ላይ የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማስጠገን ይፈልጋል፡፡
Interested and eligible manufacturers or their authorized local agents may collect complete set of bidding documents against a non-refundable payment of ETB 300 (Three hundred birr) per lot from ERCS Essential Drugs Program office near Saris Adey Ababa during office hours starting from August 19, 2026.
የተለያዩ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ግዥ