Tender Detail

Tender Details

  • Company በየካ ከ/ከተማ ወረዳ 12 የካራ ጋቢሳ ቅድመ መደበኛና አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
  • Address Addis Ababa:Ethiopia, Phone: 011-8-68-04-87
  • Website
  • Deadline24 Aug 2026, 4:00 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Priceብር 200.00/ሁለት መቶ ብር ብቻ/
  • opening dateበዚሁ እለት10፡30 ሰዓት
  • Categories Health Care, Medical Industry , Office Supplies And Services , Textile, Garment & Leather

የተለያዩ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ግዥ


ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የግልፅ ጨረታ ቁጥር 01/2019

በየካ ክ/ከተማ ወረዳ12 የካራ ጋቢሳ ቀድመ መደበኛ የመጀመረያ ደረጃ ት/ቤት ለ2019ዓ/ም በጀት አመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎችና አገግሎቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፣ ስለሆነም ህጋዊ ድርጅቶች ከዚህ በታች በተዘረዘረው መስፈርት መሰረት መሳተፍ የምትቸሉ መሆኑን እንገልፃለን ፣

በየሎቱ የተጠየቀው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በኢትዮ.ብር

ሎት1 የደንብ ልብስ 6000ብር
ሎት2 አላቂ የቢሮ ዕቃዎች 3000ብር
ሎት3. የህትመት 2000ብር
ሎት4. አላቂ የሕከምና ዕቃዎች 2000ብር
ሎት5. አላቂ የት/ት እቃዎች 4000ብር
ሎት6, ሌሎች አላቂ ዕቃዎች 3000ብር
ሎት7. ሌሎች አላቂ መሣሪዎችና መፅሀፍት 2000ብር
ሎት8. ቋሚ የቢሮ እቃዎች 10,000ብር

በጨረታ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች ማሟላት ያለባችሁ:

  1. በዘርፋ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና ከሀገር ውስጥ ገቢ ባለስልጣን የዘመኑን የመንግሰት ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃቸውንና በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የምስከር ወረቀትና ቲን ነበር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው
  2. ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ እና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ በተጨማሪም ካሽሬጅስተር ማሽን ደረሰኝ ያላቸው
  3. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር ብቻ/ በመከፈል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰአት የካራ ጋቢሳ ቅድመ መደበኛና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 01 መግዛት ዶችላሉ ስለዚህ በተሰጠው ቀንና ሰዓት ሁሉም ተጫራቾች ሰነዳቸውን አስገብተው ማጠናቀቅ አለባቸው =
  4. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከላይ በየሎቱ በተጠቀሰው የዋስትና ማስያዣ ብር መሰረት በባንክ የተመሰከረለት የከፍያ ትዕዛዝ /ሲፒአ/CPO/ ማስያዝ አለባቸው የመወዳደሪያ እቃ ዋጋ ከቫት ጋር ደምረው ህጋዊ ማህተምና ፊርማ አድርገውበት ይላኩልን ፡
  5. ተጫራቾች በእያንዳንዱ እቃ የሚጫረቱበትን ዋጋ ዝርዝር በመግለጽ በሰም በታሸገ ኢንቨሎኘ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።
  6. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት እቃዎች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ሲያቀርቡ ኦሪጂናልና ኮፒ አድርገው ማስገባት አለባቸው::
  7. ተጫራቾቸ ለሚወዳደሩበት ለእያንዳንዱ የእቃ ዝርዝር ደረጃውን የጠበቀ ናሙና ለት/ቤቱ ማቅረብ አለባቸው::
  8. ተጫራቾች ያሸነፏቸውን እቃዎች ተወዳድረው ካሽነፈበት ናሙና ምንም ለውጥ ሳያደርጉ በራሳቸው ወጪ ነው የማቀረብና ደረጃውን ያልጠበቀ እቃ ከሆነ መልሰው ትክከለኛውን እቃ የማምጣት ግዳታ አለባቸው
  9. ጨረታው የሚታሸገው በ10ኛው ቀን ከሰዓት በኋላ 10፡00ሰዓት ሲሆን በዚሁ እለት10፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል:-
  10. የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት ሲታወቅ የውል ማስከበሪያ ካሸነፈበት ጠቅላላ የጨረታ ዋጋ 10% በጥሬ ገንዘብ/C.P.O/ በቅድሚያ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፦ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታ ካራ ጋቢሳ የመጀ/ደ/ት/ቤት ከካራ ወደ ጣፎ ሲሄዱ በገደራ ሳራ አምፑል በግራ በኩል ገባብሎ የካ አባዶ ኮንዶሚኒየም ሳይት G7 መጨረሻ በስተግራ ታጥፎ 4.5 ኪሜ ገባ ብሎ አዲስ አበባ

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር -011-8-68-04-87/0933-73-85-04

በየካ ክ/ከተማ ወረዳ12 የካራ ጋቢሳ ቀድመ መደበኛ የመጀመረያ ደረጃ ት/ቤት

✨ messages.ai_summary
Open tender for procurement of various goods and services across 8 lots, including uniforms, office supplies, printing, medical items, educational materials, equipment, and books. Bidders must hold valid licenses, tax clearance, VAT registration, and supplier registration.
Save Tender