አበባ ማረሚያ ቤት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር፡-0001/2019
አበባ ማረሚያ ቤት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች፡-
- በመንግስት ዕቃ አቅራቢነት ተመዝግበው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ እና ቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- ተጫራቾች በዘርፉ ወይም በመስኩ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
- የዘመኑን ግብር የከፈሉና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- ተጫራቾች ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ በሎቱ ፊት ለፊት የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ሁ/ደ/ት/ቤት ስም በባንክ ሲፒኦ (CPO) ለእያንዳንዱ ለሚሳተፍበት ሎት ማስያዝ ግዴታ አለበት፡፡
- ይህ ጨረታ ጸንቶ የሚቆየው ለ60 ቀን ብቻ ነው፡፡
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በአዲስ አበባ ማረሚያ የሁ/ደ/ት/ቤት (በቃሊቲ ማረሚያ ቤት) በፋይናንስ ቢሮ ቁ.3 ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከትምህርት ቤቱ ግዢ እና ንብረት አስተዳደር የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በዝዙት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ በግልጽ በመሙላት በመጨረሻው ቦታ ላይ ስም ፣ ፊርማና ህጋዊ ማህተም በማኖር ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎጥ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ዘውትር በስራ ሰዓት ከ2፡30-1፡30 ዋጋቸውን በመሙላት በተጠቀሰው የስራ ሰዓት የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
- ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን በየሎቱ ከታች በተቀመጠው ዝርዝር መሰረት CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
| 1 | ሎት1 | 6211 ደንብ ልብስ | ብር 30,000.00 |
| 2 | ሎት2- | 6212 አላቂ የቢሮ ዕቃዎች | ብር15,000.00 |
| 3 | ሎት3- | 6214 አላቂ የህክምና ዕቃዎች | ብር 6,000.00 |
| 4 | ሎት4- | 6215 አላቂ የትምህርት ዕቃዎች | ብር 30,000.00 |
| 5 | ሎት5- | 6218 የዕዳት ዕቃዎች | ብር 40,000.00 |
| 6 | ሎት6- | 6219 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች | ብር 10,000.00 |
| 7 | ሎት7- | 6313 ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች | ብር 40,000.00 |
- ተጫራቾች ናሙና ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች ጨረታው ሊዘጋ አንድ ቀን እስኪቀረው ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታውን አሸናፊ ሆነው ከተገኙ በኋላ 10% ባሸነፉበት ዕቃ መጠን መሰረት የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርቦታል፡፡
- ጨረታውን ለማባዛት የሚሞክር ከጨረታው ውጪ እንደሚሆንና የጨረታውን ማስከበሪያ CPO እንደሚወረስባቸው ማወቅ አለባቸው፡፡
- በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራዝ የተደራጁ አምራች ድርጅቶች የዋስትና ደብዳቤ ካደራጃቸው አካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ አምራች ካልሆኑ ደግሞ አምራች ከሆነው የሀገርውስጥ ድርጅት ትስስር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስር ተከታታይ 10 የስራ ቀናት በአየር ላይ ይቆይና በአስራ አንደኛው ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ይዘጋና ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ስርዝ ድልዝ ወይም በፍሉድ የተስተካከለ ማንኛውም ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
አድራሻ ፡- አቃቂ ቃሊቲ ከ/ከ ክራውን ሆቴል ፊት ለፊት ፌዴራል ማረሚያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ስልክ ቁጥር፦ 0988364945/0988316045
የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ሁስተኛ ደረጃ ት/ቤት
✨ messages.ai_summary
Open tender for procurement of various goods for Addis Ababa prison secondary school's 2019 budget year. Bidders must be registered government suppliers, VAT-registered, hold valid trade licenses, and have paid current taxes.
