በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ በወረዳ 5 የሚገኘው አበበ ቢቂላ ጤና ጣቢያ የ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልጉትን የተለያዩ እቃዎች እና የላብራቶር ሬጀንት አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በወረዳ 5 የሚገኘው አበበ ቢቂላ ጤና ጣቢያ የ2018ዓ/ም በጀት ዓመት የሚያስፈልጉትን የተለያዩ እቃዎች አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በወረዳ 5 የሚገኘው አበበ ቢቂላ ጤና ጣቢያ የ2018 ዓ/ም በጀት ዓመት የሚያስፈልጉትን የተለያዩ መድሃኒት ሪኤጀንት እና የህክምና እቃ እና ሌሎች እቃዎች አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡
የአ/ከ/ክ/ከ/ወ/05 አበበ ቢቂላ ጤና ጣቢያ በግልጽ ጨረታ የተለያዩ ያገለገለ የቢሮ መገልገያ እቃዎችን እንዲሁም አልጋዎችን ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ በግልፅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡