Tender Detail

Tender Details

  • Company የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
  • Address , Phone: 0114403434
  • Website
  • Deadline21 Jun 2026, 2:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-06-21 14:15:00
  • Categories Construction Works

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ጊቢ ውስጥ G+10 ተማሪዎች ማደሪያ ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት /17-06B/ የSanitory Fixture ስራ በእጅ ዋጋ ብቻ ከዚህ በታች በተገለፀው ሰንጠረዥ መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል።


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር DCE/SC/173/18

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ጊቢ ውስጥ G+10 ተማሪዎች ማደሪያ ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት /17-06B/ Sanitory Fixture ስራ በእጅ ዋጋ ብቻ ከዚህ በታች በተገለፀው ሰንጠረዥ መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል።

ስለሆነም፡-

.

 

የስራ ዝርዝር

 

መጠን

 

የጨረታ መዝጊያ ቀን

 

የጨረታ መክፈቻ ቀን

 

1

Sanitary fixture ስራ (የእጅ ዋጋ ብቻ

 

በጨረታ ሰነዱ ላይ በተቀመጠቀው መሠረት

 

14/10/2018 / ከቀኑ 800

 

14/10/2018 / ከቀኑ 815

 

 

1.       ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩ፤ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ እና የታደሰ ታክስ ከሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ለባቸው።

2.       ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በጨረታ ሠነዱ በተጠቀሰው ብዛት እና ስፔስፍኬሽን መሠረት መሆን ይኖርበታል።

3.       ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ጨረታው በማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ለእያንዳንዱ ብር 300.00 (ሶስት መቶ)ብር በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ጨረታው እስከ ሚዘጋበት ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ውስጥ በጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ግቢ ውስጥ በሚገኘው አቅርቦትና ግዥ ቡድን ቢሮ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።

4.       ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ እና ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከላይ በሰንጠረዡ በተቀመጠው መሰረት የጨረታ መዝጊያ ቀን እና ሠዓት ድረስ ማቅረብ ይቻላል።

5.       ጨረታው ከላይ በሰንጠረዥ በተገለፀው የጨረታ መክፈቻ ቀን እና ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በፕሮጀከት አቅርቦት እና ግዥ ቡድን ቢሮ ይከፈታል።

6.       ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡- የጃንሜዳ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ፕሮጀክት 17-06B

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 011 895-9810 ወይም 09 11-72-62-33

 

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

Save Tender