የአዳማ ሆሰፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለህሙማን እና ለተማሪዎች የሚውል በ2019 የበጀት ዓመት 1. የፈርኒቸር እቃዎች ለአንደኛ ጊዜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለህሙማን እና ለተማሪዎች የሚውል በ2019 የበጀት ዓመት
- የፈርኒቸር እቃዎች ለአንደኛ ጊዜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
- የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ/ሥራ ለአንደኛ ጊዜ ለማሰራት
- የግንባታ እቃዎች ለአንደኛ ጊዜ ለመግዛት
- የላም ወተት ለሁለተኛ ጊዜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላለችሁ፡፡
- የ2018 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ :
- ተጫራቾች የተጨመረ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል፡
- በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ፅ/ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ "
- ተጫራቾች ያሸነፉበትን ዕቃ ግዥ መ/ቤት ድረስ በራሱ ወጪ ማቅረብ የሚችል፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦሪጅናል ለየ ብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው፡፡
- ስርዝ ድልዝ ያለው የማይታይ የጨረታ ሰንድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይት የለውም።
- ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ማሲያዝ የሚችል።
- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ክፍል ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንዳንዱ ጨረታ ተራ ቁጥር 2 እና 4 በመከፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው 200/ሁለት መቶ ብር ተራ ቁጥር 1 እና 3 500/አምስት መቶ ብር በመከፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው "
- የፈርኒቸር እቃዎች ጨረታው የሚከፈተው በ24/10/2018 ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ሥራ የሚከፈተው በ22/10/2018 ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- የላም ወተት ጨረታው የሚከፈተው በ22/10/2018 ከቀኑ 9፡30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- የግንባታ እቃዎች ጨረታው የሚከፈተው በ23/10/2018 ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት።
- ጨረታው ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ጨረታ ተራ ቁጥር 2 እና 4 50,000 (ሃምሳ ሺህ) ብር በCBE CBO እና በSinge ባንክ የተረጋገጠ ሲፒአ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን ኣለበት።
- ጨረታው ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ጨረታ ተራ ቁጥር 1 እና 3 50,000 (ሃምሳ ሺህ) በCBE CBO እና በSinge ባንከ የተረጋገጠ ሲፒአ ብቻ ማሲያዝ የሚችል መሆን አለበት፡
መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው። ለተጨማሪመረጃ በሰልክ ቁጥር 0228123956 ደውለው መረዳት ይችላሉ አዳማ ሆሰፒታል ሜዲካል ኮሌጅ
የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ
