Tender Detail

Tender Details

  • Company Zemen Bank S.C (ዘመን ባንክ አ.ማ)
  • Address ሰንጋ ተራ አካባቢ በሚገኘው በባንኩ ዋናው መስሪያ ቤት ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115-57-58-25
  • Websitehttps://www.zemenbank.com.et/zemenib/#/
  • Deadline01 Jul 2026, 5:00 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-07-02 09:30:00
  • Categories 3- Wheel Vehicle, Motorcycles And Bicycles

ዘመን ባንክ አ.ማ. በቁጥር 20 ያገለገሉ ሞተር ሳይክሎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


ያገ ሞተር ሳይክሎች ሽያጭ ማስታወቂያ

 

ዘመን ባንክ .. በቁጥር 20 ያገለገሉ ሞተር ሳይክሎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

የጨረታ ደንቦች፡-

1.     ሞተር ሳይሎቹን ለመግዛት ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች ከሰኔ 8 ቀን 2018 . እስከ ሰኔ 24 ቀን 2018 . ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ሞተር ሳይክሎቹን ጎፋ መብራት ኃይል ስኩል ኦፍ ቱሞሮ /ቤት አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መጋዘን ቅጥር ግቢ ውስጥ መመልከት ይችላሉ፤ ወይም በስልክ ቁጥር 0115-57-58-25/011 668 78 09 በመደወል ወይም ሰንጋ ተራ አካባቢ በሚገኘው በባንኩ ዋናው መሥሪያ ቤት 12 ፎቅ ላይ በንብረት እና ሎጂስቲክ አስተዳደር መምሪያ በአካል በመቅረብ መረጃ መጠየቅ ይችላሉ፤

2.     ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱንና የዋጋ መሙያ ቅጽ ከባንኩ የንብረት አስተዳደርና ሎጂስቲክስ መምሪያ በመግዛትና እና በመሙላት በጨረታ ሰነዱ የተጠቀሰውን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) በማስያዝ መጫረት ይችላሉ።

3.     ተጫራቾች የመረጡትን ሞተር ሳይክል/ሎች ለመግዛት የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ ሰኔ 24 ቀን 2018 . ከቀኑ 1100 ድረስ በባንኩ ዋና /ቤት ሕንጻ 12 ፎቅ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።

4.     ጨረታው ሰኔ 24 ቀን 2018 . ከቀኑ 1100 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ሰኔ 25 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 330 ላይ በባንኩ ሕንጻ 19 ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል

5.     ጨረታው በሚካሄድበት ዕለትና ሰዓት መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው

6.     አሸናፊው አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ 5 የሥራ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ለባንኩ ክፍያ መፈጸም አለበት፡፡ ይህን ባያደርግ ግን ያስያዘው ሲፒኦ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል፤

7.     ባንኩ ንብረቱን በገዢው ስም እንዲዞር ለሚመለከተው የመንግስት አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡

8.     ከስም ዝውውር ጋር ያሉ ማናቸውንም ክፍያዎች፣ እንዲሁም ሞተሮቹን ከማስተካከል፤ ከመጫንና ከማጓጓዝ ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ክፍያዎች ገዢው ይከፍላል፡፡

9.     ተጨማሪ የጨረታ ደንቦች የጨረታ ሰነድና የዋጋ መሙያው ቅጽ ላይ ተቀምጠዋል፡፡

10. ባንክ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ዘመን ባንክ .

Save Tender