የጨረታ ማስተካከያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
የጨረታ ማስተካከያ ቁጥር 1
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለተለያዩ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች የሚያገለግሉ መለዋወጫ፣ ፓምፕ፣ ባትሪ እና ባትሪ ቻርጀር ግዥ ለመፈጸም በጨረታ ቁጥር EEP/GBP/NCB/10/2018 እና EEP/GBP/NCB/12/2018 ማክሰኞ ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ የዋለ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም የጨረታው መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን እና ሰዓት ከዚህ በታች በተገለጸው መሰረት የተስተካከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
|
ተ.ቁ |
የጨረታ ስም እና ቁጥር |
አየር ላይ የዋለው የጨረታ መክፈቻ እና መዝጊያ ቀን እና ሰዓት |
ማስተካከያ የተደረገው የጨረታ መክፈቻ እና መዝጊያ ቀን እና ሰዓት |
|
1 |
ፓምፕ፣ ባትሪ እና ባትሪ ቻርጀር ግዥ EEP/GBP/NCB/10/2018 |
የጨረታ መዝጊያ:- ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 የጨረታ መክፈቻ:- ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 |
የጨረታ መዝጊያ:- ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 የጨረታ መክፈቻ:- ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30
|
|
2 |
የኃይል ማመንጫ የመለዋወጫ እቃዎች ግዥ EEP/GBP/NCB/12/2018 |
የጨረታ መዝጊያ:- ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም ጠዋት 4፡00 የጨረታ መክፈቻ:- ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም ጠዋት 4፡30
|
የጨረታ መዝጊያ፡- ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 4:00 የጨረታ መክፈቻ:- ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 4:30 |
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
