አወሊያ እርዳታና ልማት ድርጅት በዘርፉ ልምድና እውቀቱ ያላቸውና ሜዳውን አልምተው እና በጋራ ለመጠቀም የሚፈልጉ አካላትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራትና ይፈልጋል፡-
ቀን 09/10/2018
የሜዳ ልማትና በትርፍ በመጋራት የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ
የአወሊያ እርዳታና ልማት ድርጅት በዘርፉ ልምድና እውቀቱ ያላቸውና ሜዳውን አልምተው እና በጋራ ለመጠቀም የሚፈልጉ አካላትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራትና ይፈልጋል፡-
ተፈላጊ መመዘኛዎች፡-
- ህጋዊ ፈቃድና የሥራ ልምድ ያለው፤
- ሜዳውን ለመሥራት በቂ በጀትና ባለሙያ ያለው
- ሜዳውን በስታንዳርድ፤በዘመናዊ ሁኔታ በተፈለገው ጥራትና ጊዜ መሥራት የሚችል፤
- በጨረታው መወዳድር መመዝገብ የሚፈልግ ደርጅት ብር 1000 (አንድ ሺ ብር) በመክፈል ከድርጅቱ የፋይናንስ ዋና ክፍል መመዝገብ ይችላል፡፡
- የጨረታ ሰነድ ማስገቢ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 10 የድርጅቱ የሥራ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
- ቦታው አዲስ አበባ፤ጉለሌ ክ/ከተማ፤ ወረዳ 05 ከጀኔራል ዊንጌት ሙያና ቴክኒክ ኮሌጅ አለፍ ብሎ በሚገኘው ልዩ ቦታው አወሊያ በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ሲሆን ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 0112708178/0112707916/ /0900726162 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
አወሊያ እርዳታና ልማት ድርጅት !
