ግዮን ጋዝ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት የሪል እስቴት ለግንባታ የሚያገለግሉ ሳኒተሪ፣የኤሌክትሪክ ገመዶችና ተጓዳኝ እቃዎች፤አሉሚንየም ፕሮፋይል፣ መስታወት፣ጅብሰም፣ሲሚንቶ፣ ብረት ላሜራና የግንባታ እና ፊንሺንግ ዕቃዎችንና በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
ግዮን ጋዝ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
ግዮን ጋዝ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት የሪል እስቴት ለግንባታ የሚያገለግሉ ሳኒተሪ፣የኤሌክትሪክ ገመዶችና ተጓዳኝ እቃዎች፤አሉሚንየም ፕሮፋይል፣ መስታወት፣ጅብሰም፣ሲሚንቶ፣ ብረት ላሜራና የግንባታ እና ፊንሺንግ ዕቃዎችንና በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
በዚሁ መሰረት
➢ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም አቅራቢ የጨረታ ማስታወቂያው ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) በመክፈል የጨረታውን ሰነድ በመግዛት መወዳደር ይችላል::
➢ ተወዳዳሪዎች ለመጫረት የሚያቀርቡት ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ ለሚወዳደሩበት የዕቃ ዓይነት ዋስትና (BID BOND) በሲፒኦ በማስያዝ ማስረጃውን ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
➢ ጨረታው በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 የሥራ ቀናት የሚጠናቀቅ ሆኖ በዛው እለት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ሰነዳቸውን በጎተራ ዋናው መ/ቤት የንብረት ግዥ ኮሚቴው ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው::
➢ ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩ ስለመሆናቸው ፋይናንሰሺያል ፕሮፖዛል ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: ቴክኒካል እና
➢ የጨረታ ማስከበሪያ (BID BOND) ያላቀረበ ተጫራች ከጨረታው ይሰረዛል::
➢ ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
➢ የጨረታው የሚጠናቀቅበት ሐምሌ 1ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሉ በተገኙበት ይከፈታል::
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0114701668 / 6317 በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይቻላል::
