Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Bank S.C (አዲስ ባንክ አ.ማ)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 5580532
  • Websitehttps://www.addisbanksc.com/
  • Deadline14 Jul 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-08-14 00:00:00
  • Categories Vehicle

አዲስ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር ማካካሻ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሠንጠረዥ የተመለከተውን ንብረት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


                                                           የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ ባንክ . ለሰጠው ብድር ማካካሻ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሠንጠረዥ የተመለከተውን ንብረት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ተጫራቾች ጨረታው በሚከናወንበት ቦታ በመገኘት በጨረታው መወዳደር ይችላሉ፡፡

ተ ቁ

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የቦታ ስፋት

የንብረቱ አይነት

የጨረታ  መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት

 

አቃቂ ቃሊቲ

211 ካሬ.ሜ

መኖሪያ ቤት

14,226,138.57

ሐምሌ 9 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 4 00-600 ሰዓት

 

ማሳሰቢያ -

  1. ቤቱን ለማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ሐምሌ 6 7 እና 8 ቀን 2018. ንብረቱ በሚገኝበት አቃቂ / ከተማ ወረዳ 07 ከጠዋቱ 300 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 1000 ድረስ ቦታው ላይ በመገኘት ንብረቱን ማየት ይቻላል፡፡ ስልክ ቁጥር፡- 0115570319::
  2. የጨረታው ማስከበሪያ የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 ወይም 25 % በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ /../ በጨረታው ዕለት ይዞ በመምጣት መወዳደር ይቻላል፡፡
  3.  አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ገንዘብ 15 /አስራ አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መከፈል ይኖርበታል፡፡ ጨረታውን ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የከፍያ ሰነድ አሸናፊው ከተለየ በኋላ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  4. ጨረታው ሐምሌ 9 ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ዝቋላ ኮምሌከስ 3 ወለል ቦርድ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ይከናወናል፡፡
  5. ንብረቱ በገዥው ስም እንዲዘዋወር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡
  6. የጨረታው አሸናፊ ለመንግስት የሚከፈለውን አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታከስ ይከፍላል፡፡
  7. ለበለጠ ማብራሪያ አዲስ ባንከ . ዋና /ቤት በስልከ ቁጥር 0115 570319 ደውሎ መረዳት ይቻላል፡፡
  8. ባንኩ ንብረቱን ለመሸጥ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡                                                                                                                                                   አዲስ ባንክ .
Save Tender