የጨረታ ቁጥር DCE/BM/87/2026 እና DCE/SE/88/2026 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጎፋ አፓርትመንት ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ 3kg Carbon dioxide Fire extinguisher እና ለጃንሜዳ G+10 ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል Supply and Fix Satellite dish system ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር DCE/BM/87/2026 እና DCE/SE/88/2026 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጎፋ አፓርትመንት ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ 3kg Carbon dioxide Fire extinguisher እና ለጃንሜዳ G+10 ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል Supply and Fix Satellite dish system ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የዕቃው ዓይነት የፕሮጀክት ስም የጨረታ ቁጥር መዝጊያ ቀን እና ሰዓት የጨረታ መክፈቻ ቀን እና ሰዓት ማስከበሪያ 3Kg Carbondioxide fire extinguisher ጎፋ አፓርትመንት ግንባታ ፕሮጀክት DCE/ BM/87/2026 09A 01/2018 ዓ.ም 8፡15 ሰዓት UA. 01/2018 9.9 8:30 ሰዓት 1 Supply and Fix Satellite dish system ጃንሜዳ G+10 ግንባታ ፕሮጀከት DCE/SF/88/2026 0 01/2018 ዓ.ም 8፡30 ሰዓት U9PA. 01/2018 9.9 8:45 ሰዓት 2
|
ተ ቁ |
የዕቃው ዓይነት |
የፕሮጀክት ስም |
የጨረታ ቁጥር |
የጨረታ መዝጊያ ቀን እና ሰዓት |
የጨረታ መክፈቻ ቀን እና ሰዓት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
|
1 |
3Kg Carbondioxide fire extinguisher |
ጎፋ አፓርትመንት ግንባታ ፕሮጀክት |
DCE/ BM/87/2026 |
ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም 8፡15 ሰዓት |
ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም 8፡30 ሰዓት |
10000000 |
|
|
Supply and Fix Satellite dish system |
ጃንሜዳ G+10 ግንባታ ፕሮጀከት |
DCE/SF/88/2026 |
ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም 8፡30 ሰዓት |
ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም 8፡45 ሰዓት |
10000000 |
ስለሆነም
- ተጫራቾች በዘርፍ የተሰማሩ መሆኑን የሚገልፅ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ማስረጃ፣ ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ በጨረታ ለመሳተፍ የሚሰጥ የታደሰ የምስክር ወረቀት (ታከስ ከሊራንስ) እና የሀገር ውስጥ ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ ኮፒ ወዘተ… ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከላይ በሰንጠረዥ በተገለፀው መሠረት በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ወይም ከታወቀ ባንክ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee) 1120 (አንድ መቶ ሃያ) Calendar days ፀንቶ የሚቆይ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ቃሊቲ .ቶታል ማደያ ዝቅ ብሎ የቀድሞ መ.ኮ.ድ ግቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና መ/ቤት የግዥና አቅርቦት አስተዳደር መምሪያ ቢሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በጨረታ ሰነድ በተያያዘው ዝርዝር እና ብዛት መሠረት መሆን ይኖርበታል፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ቴክኒካል ሰነድ እና ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከላይ በሰንጠረዡ በተገለፀው ቀንና ሰዓት በኢንተርፕራይዙ የግዥና አቅርቦት አስተዳደር መምሪያ ቢሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ከላይ በሰንጠረዡ በተገለፀው መሠረት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
- ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፦ ቃሊቲ ቶታል ማደያ ዝቅ ብሎ የቀድሞ መ.ኮ.ድ ግቢ
የቀጥታ ስልከ ቁጥር 0114-40-34-34 0114-42-22-70/71/72 E-mail | nfo@dce-et.com ድህረ ገጽ www.dce-et.com 7.1. 3414 4 .0114-40-04-71
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
