ዳሸን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች በመያዣነት የያዛቸውን ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
ዳሽን ባንክ አ.ማ
የጨረታ ማስታወቂያ
ዳሸን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች በመያዣነት የያዛቸውን ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ሰም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ክልል |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የንብረቱ ዓይነት |
መነሻ ዋጋ |
ጨረታው የሚከፈትበት ሂደት |
||||||
|
ከተማ |
ወረዳ |
ቀበሌ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ/ሜትር |
ቀን |
ሰዓት |
ቦታ |
||||||
|
1. |
አቶ ሽብሩ ስንታሮ |
በንሳ |
ሲዳማ |
መጆ |
አሮሬሳ |
01 |
መ/ከ/ማ/1488/07 |
300 |
መኖሪያ ቤት |
774,899.00 |
07/11/2018ዓ.ም |
4፡30 |
ሐዋሳ ቀጠና ፅ/ቤት እና ዳሽን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል መሰብሰቢያ አዳራሽ |
|
2. |
አቶ አሁንም ከበደ |
ዱከም |
ኦሮሚያ |
ዱከም |
ደንካካ |
01 |
B-GashB38/304-A7B |
8,000 |
ለሆቴል አገልግሎት የሚውል ቤት |
19,210,446.00 |
|||
|
የተበዳሪው ሰም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ለጨረታ የቀረበው ንብረት |
የጨረታው መነሻ ዋጋ ብር |
ንብረቱ የሚገኝበት ቦታ |
ጨረታው የሚከፈትበት ሂደት |
|||
|
የንብረቱ ዓይነት |
ብዛት |
ቀን |
ሰዓት |
ቦታ |
||||
|
አቶ አብዱላቲፍ አብዱልሃሚድ |
ኤርፖርት |
H-Profile |
62 |
905,832.00 |
ዱከም ክ/ከተማ መልካ ዱከም ወረዳ የባንኩ ንብረት ማስቀመጫ ግቢ ውስጥ (ከዳሮኒ ሆቴል በስተ ምዕራብ 100 ሜትር ገባ ብሎ) |
07/11/2018 ዓ.ም |
4፡30 |
ዳሽን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል መሰብሰቢያ አዳራሽ |
|
Aluminum panel (አሉሙኒየም ፓኔል) |
28 |
275,184.00 |
||||||
|
6 mm Mirror (ባለ 6 mm መስታወት) |
3 |
11,250.00 |
||||||
ማሳሰቢያ፡-
1. ተጫራቾች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፊት ለፊት ከሚገኘው ዳሸን ባንክ አ.ማ. ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል ፋሲሊቲስ ማኔጅመንት መምሪያ በአካል ቀርበው የተዘጋጀውን የዋጋ ማቅረቢያ ህግደ መውሰድ ይችላሉ።
2. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ለጨረታ ወስደው ከሞሉት ሰነድ ጋር ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፊት ለፊት ከሚገኘው ዳሸን ባንክ አ.ማ. ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል ፋሲሊቲስ ማኔጅመንት መምሪያ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ዋጋ ከተ.እ.ታ. በፊት (ሳይጨምር) መሆን አለበት።
3. የጨረታው አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈለው ግብር፤ ታክስ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው (አሸናፊው) ይከፍላል።
4. ተጫራቾች ንብረቶቹን (ዕቃዎቹን) ለመጎብኘት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ አስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00 – 6፡00 ሰዓት እንዲሁም ከሰዓት ከ7፡00 -11:00 ሰዓት ቦታው ላይ በመገኘት መመልከት ይችላሉ።
5. ጨረታው ሐምሌ 07 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡20 ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ሰዓት በዳሸን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል ፋሲሊቲስ ማኔጅመንት መምሪያ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾች (ሕጋዊ ወኪሎቻቸው) ባሉበት ይከፈታል፣ ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል።
6. ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅሁፍ ሲደርሰው ብቻ ነው።
7. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ ሙሉ ክፍያ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በደረሰው በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል። ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ተደርጎ ከጨረታው እንዲሰናበት ይደረጋል።
8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ ዳሽን ባንክ አ.ማ. ዋና መሥሪያ ቤት + 0115-18-03-51 የውስጥ መስመር 3143፣ 3141፣ 3144፣ በንሳ 046-337-02-83 (09-54-78-01-01)፣ ዱከም 0114-32-06-44 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።
ዳሸን ባንክ
ሁልጊዜም አንድ እርምጃ ቀዳሚ!!
