እንግሊዝ ኤምባሲ- የነዳጅ ታንከር፣ ጀነሬተሮች፣ ኮነቴንሮች፣ ፕሪንተር እና ስካነሮች፣ እንዲሁም የተለያዩ ቁርጥራጭ እቃዎችን በጨረታ ማስተላለፍ ይፈልጋል።
የእንግሊዝ ኤምባሲ፣ አዲስ አበባ – የጨረታ ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ- የነዳጅ ታንከር፣ ጀነሬተሮች፣ ኮነቴንሮች፣ ፕሪንተር እና ስካነሮች፣ እንዲሁም የተለያዩ ቁርጥራጭ እቃዎችን በጨረታ ማስተላለፍ ይፈልጋል።
የጨረታ ዝርዝሮች፦
- የመመልከቻ እና የጨረታ ቀን፡ 17 ሃምሌ 2017 | 3:00 ጠዋት – 10:00 ከሰዓት
- የውጤት ማስታወቂያ ቀን፡ 21 ሃምሌ 2017
- የእቃ መረከቢያ ቀን፡ ሃምሌ 23 – 24 2017 | 3:00 ጠዋት – 10:00 ከሰዓት
- ቦታ፡ በኤምባሲው ቅጥር ግቢ ውስጥ
ለመመዝገብ፦
እቃዎቹን ለማየት እና ለመጫረት፣ ከዚህ በታች በተገለጸው ሊንክ በመጠቀም እስከ ፤ ሃምሌ 15 2017፤ 11:00 ሰዓት ድረስ መረጃዎትን በማስገባት ይመዝግቡ፦
https://forms.cloud.microsoft/e/Ef8W057vt8
የጨረታው ሂደት የሚከናወነው ጨረታው በሚደረግበት ዕለት በሞባይል ስልክዎ ስካን በሚደረግ (QR) ኮድ መሰረት በሚያቀርቡት የግል ጨረታ ዋጋ አማካኝነት ይሆናል።
የተሳትፎ መስፈርቶች:
- ተሳታፊው በህግ የተፈቀደለት የጨረታ ተሳታፊ መሆን አለበት።
- ተሳታፊዎች ማንነትቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዝው መገኘት ይኖርባቸዋል።
- የውጭ ተሳታፊዎች በጨረታው ለመሳተፍ የማይመልሰ 5000 ብር በጥሬ ገንዘብ መክፈል ይጠበቅባቸዋል።
- ለውጭ ተሳታፊዎች በኤምባሲው ውስጥ ወይም ዙሪያ ተሽከርካሪ ማቆም አይፈቀድም፡፡ በመሆኑም ተስማሚ የማቆሚያ ቦታ የመፈለግ ሃላፊነት የተሳታፊዎች ይሆናል፡፡
ማስታወሻ፡
- ሁሉም እቃዎች እንደሚታየው ይሸጣሉ. የእንግሊዝ ኤምባሲ የማንኛውንም ዕቃ ሁኔታ ወይም ተግባር በተመለከተ ምንም አይነት ዋስትና አይሰጥም እና ለስራ ሁኔታቸው ምንም አይነት ሃላፊነት አይቀበልም።
- ተሳታፊዎች ካሸነፉበት ጨረታ ውስጥ ነጠላ እቃዎችን መምረጥ ወይም ውድቅ ማድረግ አይችሉም።
- የእንግሊዝ ኤምባሲ የጨረታውን ሂደት በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው።
የእንግሊዝ ኤምባሲ፣ አዲስ አበባ
ኮሞሮስ መንገድ
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
