Tender Detail

Tender Details

  • Company ታህሰብ የንግድ ሥራዎች አክሲዮን ማህበር
  • Address አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ኮልፌ አጠና ተራ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0112-79-30-65
  • Website
  • Deadline15 Jul 2026, 2:02 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-07-15 14:01:00
  • Categories Finishing Materials

በታህሰብ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር ሕንጻ ውስጥ የተለያዩ የጅብሰን ብሎክ ስራዎች እቃ አቅርቦ የሚሰራ ባለሙያ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


                                                                                     የጨረታ ማስታወቂያ

በታህሰብ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር ሕንጻ ውስጥ የተለያዩ የጅብሰን ብሎክ ስራዎች እቃ አቅርቦ የሚሰራ ባለሙያ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሰረት

1.      በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፡፡

2.       የዘመኑን ግብር ለመከፈሉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡

3.       ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታከስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰነድ ማቅረብ የሚችሉ።

4.       የጨረታ ሰነዱ ሽያጭ የሚካሄደው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ıo (አስር) ተከታታይ ቀናት ይሆናል፡፡

5.      ተጫራቾች ይህ ጨረታ በማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ) ብር በመክፈል ዘወትር ከጠዋቱ 300 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 1030 ድረስ አክሲዮን ማህበሩ /ቤት በመቅረብ የጨረታ ሰነዱንና የተጫራቾች መመሪያ መግዛት ይችላሉ፡፡

6.       ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

7.      ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ በወጣ በጠኛ (አስራ አንደኛው) የሥራ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአክሲዮን ማህበሩ /ቤት ከቀኑ 800 ሰዓት ይከፈታል።

8.      ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 20,000.00 (ሃያ ብር) በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ (በታህሰብ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር )ስም በማዘጋጀት ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡

9.       ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይችልም፡፡

1.  አሸናፊው የጨረታ ውጤት ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10(አስር ) ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቀርቦ የስራ ውል መዋዋል አለበት ፡፡

1.   አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አድራሻ - አዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ /ከተማ ወረዳ 10 ኮልፌ (አጠና) ተራ

                                                                        ለ መረጃ በስልክ ቁጥር 0112 79 30 65

                                                                         ታህሰብ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ህበር

 

Save Tender