አወሊያ እርዳታና ልማት ድርጅት !! ድርጅታችን በዋና ግቢው የሚገኘውን የእግር ኳስ ሜዳችንን አልምተው በጋራ ለመጠቀም ለሚፈልጉ በዘርፉ ልምድና እውቀቱ ያላቸውን አካላት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡-
ለሦስተኛ ጊዜ የወጣ የሜዳ ልማትና የትርፍ በመጋራት
ድርጅታችን በዋና ግቢው የሚገኘውን የእግር ኳስ ሜዳችንን አልምተው በጋራ ለመጠቀም ለሚፈልጉ በዘርፉ ልምድና እውቀቱ ያላቸውን አካላት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡-
ተፈላጊ መመዘኛዎች፡-
- ህጋዊ ፈቃድና የስራ ልምድ ያለው፤
- ሜዳውን ለመስራት በቂ በጀትና ባለሙያ ያለው
- ሜዳውን በስታንዳርድ፤በዘመናዊ ሁኔታ በተፈለገው ጥራትና ጊዜ መስራት የሚችል፤
- በጨረታው መወዳድር የሚፈልግ ደርጅት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 1000/አንድ ሽህ ብር/ በመክፈል ከድርጅቱ የፋይናንስ ዋና ክፍል መውሰድ ይችላል፡፡
- የጨረታ ሰነድ ማስገቢ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 5/አምስት/ የድርጅቱ የስራ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡
- ቦታው አዲስ አበባ፤ጉለሌ ክ/ከተማ፤ወረዳ 05 ከጀኔራል ዊንጌት ሙያና ቴክኒክ ኮሌጅ አለፍ ብሎ በሚገኘው ልዩ ቦታው አወሊያ በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ሲሆን ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 0112708178/0112707916/ /0900726162 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
አወሊያ እርዳታና ልማት ድርጅት !!
