ኦላ ኢነርጂ ኢትዮጵያ ሊሚትድ አዲስ አበባ ከሚገኘው የኩባንያው ዴፖ ወደ ተለያዩ ደንበኞቹ ዘይቶችና ቅባቶችን የሚያደርሱ አይሱዙ/Isuzu/እና ኤፍኤስአር/FSR/መኪኖችን ሊያቀርቡ የሚችሉ ትራንስፖርተሮችን አወዳድሮ አብሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡
ዘይትና ቅባቶችን ለማጓጓዠ የወጣ
የጨረታ ማስታወቂያ
ኦላ ኢነርጂ ኢትዮጵያ ሊሚትድ አዲስ አበባ ከሚገኘው የኩባንያው ዴፖ ወደ ተለያዩ ደንበኞቹ ዘይቶችና ቅባቶችን የሚያደርሱ አይሱዙ/Isuzu/እና ኤፍኤስአር/FSR/መኪኖችን ሊያቀርቡ የሚችሉ ትራንስፖርተሮችን አወዳድሮ አብሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡
በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የድርጅቱን የታደሰ የንግድ ፈቃድና ስለድርጅቱ የሚያስረዳ ዶክመንት(company Profile) በመያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ቀናት ውስጥ የጨረታውን ዶክመንት ከዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 130 በመውሰድ እንዲጫረቱ ኩባንያው ይጋብዛል፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 9990 በመደወል መረጃ ማግኘት የሚቻል መሆንን እንገልጻለን፡፡
ኦላ ኢነርጂ ኢትዮጵያ ሊሚትድ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብት አለው፡፡
ኦላ ኢነርጂ ኢትዮጵያ ሊሚትድ
