የዪኒሳ-ቢሾፍቱ መንግድ ግንባታ ፕሮጀከት የእቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ
የዪኒሳ-ቢሾፍቱ መንግድ ግንባታ ፕሮጀከት የእቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ዋጋ ማቅረቢያ ሰንጠረዥ |የጨረታ ቅፅ የመኪና ዋጋ ማቅረቢያ/
|
ተ/ቁ |
የተሽከርካሪው አይነት |
የተሽከርካሪው አቅም |
ብዛት |
የስሪት ዘመናቸው እ.ኤ.አ. |
የኪራይ ዋጋ በቀን - ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ /ከነዳጅ ውጭ |
|
1 |
ደብል ፒካፕ |
4 ሰው የሚጭን |
8/ስምንት/ |
ከ2018 በላይ |
|
በዚህ ጨረታ ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች ያለውን ሁኔታ በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል ፡፡
1. አግባብነት ያለው በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ተጨማሪ ዕሴት ታከስ የምዝገባ የምስከር ወረቀት የግብርከፋይ መለያ ቁጥር የአቅራቢነት ምዝገባ እና ከገቢ ግብር እዳ ነጻ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ተሽከርካሪ የጨረታ ሰነድ ዝርዝር መሰረት የመጫረቻ ሰነዳችሁን በማዘጋጀት እስከ ሐምሌ 6/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ዱከም በሚገኘው የፕሮጀከቱ ጽ/ቤት የግዥና አቅርቦት ቡድን ቢሮ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ እንድታስገቡ እያሳሰብን ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሐምሌ 6/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡15 ሰዓት በመስሪያ ቤቱ አዳራሽ የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
3. ተጫራቾች አላስፈላጊ ድርጊት ላለመፈፀም ቃል የሚገቡበት ቅጽ ሞልተውና ፈርመው ከመወዳደሪያ ሰነዳቸው ጋር ለማቅረብ ፍቃደኛ መሆን አለባቸው፡፡
4. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ - መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የዩኒሳ-ገላን-ቢሾፍቱ-ቢዮ መንገድ ግንባታ ፕሮጀከት
ሥራ አስኪያጅ ዱከም ስልክ ቁጥር 0973233416
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
ዩኒሳ-ገሳን-ቢሾፍቱ-ቢዮ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት
