Tender Detail

Tender Details

  • Company የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ከሚሴ ከተማ : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 033 554 0144
  • Website
  • Deadline27 Jul 2026, 10:00 AM
  • magazineAdiss zemen
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-07-27 10:30:00
  • Categories Spare Parts , Vehicle tire

በአብክመ የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት የ2019 በጀት አመት ለከሚሴ ከተማ አስተዳደር ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የመኪና ጎማ እና የመኪና መለዋወጫ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ፡፡


የመኪና ጎማና መለዋወጫዎች ግዥ ብሄራዊ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ


በአብክመ የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ቤት 2019 በጀት አመት ለከሚሴ ከተማ አስተዳደር ሴክተር /ቤቶች አገልግሎት የሚውል የመኪና ጎማ እና የመኪና መለዋወጫ
እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ፡፡

ሎት 1 የመኪና መለዋወጫ እቃዎች

ሎት 2 የመኪና ጎማ

ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ ፍቃደኛ የሆኑ

1.
ለስራው ህጋዊ ፈቃድ ኖሯቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ለስራው የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው፣ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው ፣ግዥው 200,000 በላይ የሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

2.
የጨረታው ሰነድ ከከሚሴ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በግዢ/ፋይ/ንብ/አስ/ዋና የስራ ሂደት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ከላይ የተዘረዘሩትን መረጃዎች ዋናና ኮፒ በመያዝ ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ የኢትዮ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።

3.
ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋናውን በታሸገ ኤንቨሎፖች በአብክመ የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ቤት በግዢ ፋይ/ንብ/አስ/ዋና የስራ ሂደት ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስራ ስድስት /16/ቀን ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 400 ሰዓት ድረስ ባለው ጊዜ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

4.
ጨረታው በቀን 20/11/2018 . ከጠዋቱ 4:30 ላይ በግዢ ፋይ/ንብ/አስ/ዋና የስራ ሂደት ቢሮ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል

5.
ተጫራቾች ተመላሽ የሚደረግ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ሎት 1. 25,000 ብር /ሃያ አምስት ሺህ ብር/ሎት 2. 25,000 ብር /ሃያ አምስት ሺህ ብር/ በጥሬ ገንዘብ ወይንም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ በባንክ ዋስትና /CPO/ ማስያዝ አለባቸው ::

6.
የጨረታ አሸናፊ የሆነው ድርጅት ውል በሚዋዋልበት ጊዜ የውለታ ማስከበሪያ ከአጠቃላይድምር ዋጋ 10 % ማስያዝ ይኖርበታል ፡፡

7.
መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በመሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ::

8.
ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ፤ በከሚሴ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ቤት በግንባር በመቅረብ ወይንም በስልከ ቁጥር 033 554 0144 ደውለው መረዳት ይችላሉ።


የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ቤት

Save Tender