Tender Detail

Tender Details

  • Company በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስገስት በደቡባዊ 'ሲዳማ ዞን ጠጥቻ ወረዳ ፋ/ኢ/ጽ/ቤት
  • Address Sidama Ethiopia, Phone: 0916123939/0932647784
  • Website
  • Deadline13 Aug 2026, 2:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Priceብር 300 ( ሶስት መቶ ብር)
  • opening dateበአስረኛው ቀን 8፡30
  • Categories Road And Bridge Construction , Road Stud , different Safety tools and Safety roller

በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡባዊ ሲዳማ ዞን ጠጥቻ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በኩል በጤጥቻ ወረዳ ማዘጋጃ ጽ/ቤት ከከተማ ውስጥ የገጤኛ መንገድ ድንጋይ ንጣፍ (coble stone) እና ድች ማሰራት ስለተፈለገ ህጋዊ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡባዊ ሲዳማ ዞን ጠጥቻ ወረዳ ////ቤት በኩል በጤጥቻ ወረዳ ማዘጋጃ /ቤት ከከተማ ውስጥ የገጤኛ መንገድ ድንጋይ ንጣፍ (coble stone) እና ድች ማሰራት ስለተፈለገ ህጋዊ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ላይ መሳተፍ የምትፈልጉና ከታች በዝርዝርየተጠየቀውን መስፈርት ሙሉ በሙሉ የሚታሟሉ ተጫራቾች:-

1.     ደረጃቸው GC-5/BC-5 እና በላይ ያላችሁ በዘርፉ የግንባታ ፍቃድ ያላችሁ፤ የዘመኑን የንግድ ፍቃድ ያሳደላችሁ፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥርና የዘመኑን ግብር ስለመከፈላችሁ የሚያረጋግጥ ማስረጃ ያላችሁ የቫት የምዝገባ ሰርተፍኬትና በአቅራቢዎች ስም ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባቸው የሚገልጽ ማስረጃና ሌሎች ሰነዶችን ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዛችሁ ማቅረብ ያስፈልጋል፡፡

2.     ጨረታው በአየር ላይ የሚቆይበት ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 (አስር) የሥራ ቀናት ይሆናል፡፡ ጨረታዉ በአስረኛው ቀን ከሰዓት 800 ሰዓት ተዘግቶ 830 ላይ ////ቤት ግዥ አስተዳደር ቢሮ ቁጥር oz ይከፈታል፡፡ ዘግይቶ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

3.     ተጫራቾች በጽ/ቤቱ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300 ( ሶስት መቶ ብር) ብቻ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰአት ከጠዋቱ 230 እስከ 1130 ሰአት ድረስ የጤጢቻ ወረዳ ገቢዎች ከጽ/ቤት ደረሰኝ L እየቆረጡ ጤጢቻ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ግዥ //አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 02 መግዛት ይችላሉ፡፡

4.     ተጫራቾች ከጨረታ መዚጊያው ቀን በፊት በራሳቸው ወጪ እስከ ቦታው ድረስ 1 በመሄድ የግንባታ ሳይቱን ሄዶ ማየታቸውን የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

5.     የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid security) 50,000 ሃምሳ ሺህ/ ብር ብቻ በጤጢቻ 15 ወረዳ ////ቤት ስም አሠርተው እስከ 27/1/18 . ለዚሁ ጨረታ ተበሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በታሸገ ፖስታ ከቴክኒካልና ከዋጋ ጨረታ ሰነድ በተለየ ፖስታ ማስገባት ይኖርባችኋል፡፡

6.     ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ (Bid Validity Period) ጨረታው ከተከፈተበት ዕለት ጀምሮ 90 ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡

7.     ተጫራቾች የቴክኒካልና ፋይናንሻል የመጫረቻ ሰነዶችን በተለያየ ፖስታዎች ለእያንዳንዳቸው 1(አንድ) አርጅናል እና 2 (ሁለት) ኮፒ የጨረታ ሰነድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

8.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የጉልበት፤ የቁሳቁስ፤ የመሳሪያ የልዩ ልዩ ወጪ፣ የግብርና የቀረጥ ወጪዎችን ጨምሮ መላውን ግንባታ ለመተግበር አስፈላጊ የሆነው ስራ ማስኬጃ በተመለከቱት የግንባታ አይነቶች መካተት አለባቸው፡፡

9.     ማንኛውም ተጫራች በሚያቀርበው በጨረታ ሠነድ ላይ የድርጅቶችን ሕጋዊ ማህተም እና ፊርማ በማኖር የሠነድ ህጋዊነት ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፤ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ አሸናፊ ተጫራች ከውድድሩ በራሱ ፈቃድ ቢወጣ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ለመ/ቤቱ ገቢ ይሆናል፡፡

10.                        ቴክኒካዊ ብቃት ያላቸው የመወዳደሪያ ሀሳቦች በሙሉ ለዋጋ ውድድር ደረጃ እንዲቀርቡ ይደረጋል፡፡

11.                        የጨረታው አሸናፊ የሚወሰነው በመንግስት የግዥ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች የግዥ ትዕዛዝ በመስጠት ይሆናል፡፡

12.                        አሸናፊ ተጫራች የውሉን 10% የውል አፈጻጸም ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

13.                        አሸናፊ ተጫራች ቅድመ ክፍያ ሊጠይቅ ለሚጠይቅበት ከፍያ ተመጣጣኝ የባንከ ጋራንቲ ሲያቀርብ የሚከፈል ይሆናል፡፡

14.                        አሸናፊ የሆነ ተጫራች የውል ስምምነት ከፈጸመበት ዕለት ጀምሮ በዘጠና(90) ቀናት ውስጥ ጨርሶ በማጠናቀቅ ለአሰሪው /ቤት ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

15.                        /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፦ ጤጢቻ ወረዳ ////ቤት ቢሮ ቁጥር o2 በአካል በመቅረብ ወይም የሚከተለውን ስልከ ቁጥር 0916123939/0932647784 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስገስት በደቡባዊ 'ሲዳማ ዞን ጠጥቻ 

ወረዳ ፋ/ኢ/ጽ/ቤት

✨ messages.ai_summary
- Procurement: Cobblestone (coble stone) paving and ditch construction for inner-town roads in Tetcha Woreda Municipality, through open tender by Tetcha Woreda Finance/Economic/Labor Office, Sidama National Regional State (Southern Sidama Zone). - Dates: Bids close on the 10th working day after the announcement at 8:00 AM and open at 8:30 AM at the office; bid validity is 90 days from opening. - Cost: Bid document price is 300 ETB (non-refundable); bid bond is 50,000 ETB. - Eligibility: Bidders must have GC-5/BC-5 or above construction license, current trade license, tax clearance, VAT certificate, supplier list registration, and must conduct a site visit at their own cost.
Save Tender

Hibir Construction Corporation Procurement Reference No.

READ MORE