ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ደቡብ ምስራቅ ሪጅን ጽ/ቤት ከታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት ቢድሬ ከተማ አዲስ ኪዮስከ ሾፕ የግንባታ ስራ (construction of new kiosk shop ) ግንባታ ሥራን ደረጃ 5 እና ከዝያ በላይ የሆኑ ተራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በድጋሚ የወጣ ለምስራቅ ቦረና ዞን ቢድሬ ከተማ አዲስ ኪዮስክ ሾፕ የግንባታ ሥራ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ደቡብ ምስራቅ ሪጅን ጽ/ቤት ከታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት ቢድሬ ከተማ አዲስ ኪዮስከ ሾፕ የግንባታ ስራ (construction of new kiosk shop ) ግንባታ ሥራን ደረጃ 5 እና ከዝያ በላይ የሆኑ ተራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በዘርፉ የስራ ፍቃድ ያላችሁ እና ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ድርጅቶች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 15 ተከታታይ ቀናት በኢትዮ ቴሌኮም በአቅራብነት በመመዝገብ (Supplier registration) የጨረታ ሰነዱን መለያ ቁጥር በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ።በተጨማሪም በኦንላየን www.merkato.com, www.afroteneder.com and www.extratender.com ማገኘት ይችላሉ፡፡
|
የሥራ አይነት
|
የሥራዉ ቦታ
|
የጨረታው መለያ ቁጥር
|
ጨረታው የሚጀምርበት ቀን |
ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ
|
የጨረታዉ መዝጊያ ቀን እና ሰዓት
|
የጨረታዉ መከፈቻ ቀን እና ሰዓት
|
የጨረታው ማስከበሪያ መጠን በብር
|
|
በድሬ ከተማ አዲስ ኪዮስክ ሾፕ የግንባታ ሥራ
|
ቢድሬ
|
4285144
|
ሀምሌ 29 ቀን 20189.9 ከቀኑ2:30
|
15 ቀን
|
ነሐሴ 13 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 ሰዓት
|
14 2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት
|
50000.00
|
መስፈርቶች፤
1. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ የሚችል
2. 2018 ዓ.ም ግብር የከፈለ እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው
3. የቫት እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል
4. በደረጃ አምስት (5) እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው ሆኖ በዘርፉ ተዛማጅነት ያለው የስራ ልምድ / የብረት እና መስታወት ስራዎች) አንድ የመልካም ስራ አፈፃፀም ፤የከፍያ ሰርተፍኬት እና ውል ማቅረብ የሚችል፤ የሚቀርበው የስራ ልምድ ከ2016 ወዲህ የተሰራ ስራ መሆን ይኖርበታል፡፡
5. በገቢዎች አስተዳደር ባለስልጣን በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያስችል ደብዳቤ ያለው እና ደብዳቤውን ማቅረብ የሚችል
6. ተጫራቾች ቴከኒካል እና የህጋዊነት ሰነዶችን ዋናውን በቴከኒካል ሪኳየርመንት ክፍል እና ፋይናንሽያል ያለው በፋይናንሻል ሪኳየርመንት ከፍል ሰር አታች ማድረግ ይኖርባቸዋል።
7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀነው፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ደቡብ ምስራቅ ሪጅን ጽ/ቤት
