Tender Detail

Tender Details

  • Company የቀጨኔ ደብረ ሰላም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
  • Address Addis Ababa:Ethiopia, Phone: 0111574552
  • Website
  • Deadline17 Aug 2026, 5:30 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price100 /አንድ መቶ ብር ብቻ /
  • opening dateበአስራ አንደኛው ቀን ጠዋት 2፡30 ሰዓት
  • Categories Catering And Cafeteria Services

የቀጨኔ ደብረ ሰላም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2019 ዓ.ም በመደበኛ በጀት ለት/ቤቱ መምህራን እና ሰራተኞች የክበብ አገልግሎት ምገባ ላይ መስራት የሚችል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 001/2019 .

 

የቀጨኔ ደብረ ሰላም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 2019 . በመደበኛ በጀት ለት/ቤቱ መምህራን እና ሰራተኞች የክበብ አገልግሎት ምገባ ላይ መስራት የሚችል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

1. የክበብ አገልግሎት መስጠት (ሎት 01)

ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተገለጸው መሰረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

1.     በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፋቃድ ያላቸው እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።

2.     ከብር 50000 ሺህ በላይ ለሚወዳደሩ የተጨማሪ ዕሴት ታከስ ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

3.     የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

4.     የአቅራቢነት የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡

5.     ማናቸውም ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይየስራ ቀናት የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ / በመክፈል የጨረታውን ሰነድ - በስራ ሰዓት በፋይናንስ ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።

6.     ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሰረት የሚወዳደሩበት ዋጋ ኮፒ እና ኦርጅናል በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ሰዓት በተጠቀሰው ቢሮ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸል፡፡

7.     ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት የስራ ቀን በአስረኛው ቀን 1130 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአስራ አንደኛው ቀን ጠዋት 230 ሰዓት በቀጨኔ ደብረ ሰላም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በፋይናንስና ግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ውስጥ ይከፈታል፡፡

8.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል። ለዓመቱ ግዥ የተያዘ የከበብ አገልግሎት 17,952 ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

9.     ጨረታው ከተዘጋ በኋላ የሚመጣ የጨረታ ማስከበሪያም ሆነ ማንኛውም ሰነድ ተቀባይነት የለውም።

10.                        /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤ ጥቃቅን እና አነስተኛ ተጫራቾችን እናበረታታለን

 

ለተጨማሪ መረጃ -ስልክ ቁጥር -- 011 1278144 /011 156 76 65 /011 869 61 70

በፋይናንስ ገዥና ንብረት አስተዳደር በመደወል መረጃ ማገኘት ይቻላል

አድራሻ - ከቀጨኔ መድኃኒያለም ቤተክርስቲያን ከፍ ብሱ 200 ሜትር ገባ ብሎ ከኢትዮ ሴራሚክ ዝቅ ብሎ መርሲ ኬር ጤና ጣቢያ ፊት ስፌት

 

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 የቀጨኔ ደብረ ሰላም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት

✨ messages.ai_summary
Open tender No. 001/2019 E.C. is issued by Kechene Debre Selam Secondary School (Addis Ababa). The tender covers club (cafeteria) service provision for the school's teachers and staff under the 2019 E.C. regular budget (Lot 01). Bidders need a valid trade license, VAT registration evidence for bids above 50,000 Birr, proof of current tax payment, and a supplier registration certificate. Bid documents cost a non-refundable 100 Birr; bids close on the 10th working day at 11:30 and are opened on the 11th day at 2:30, with a bid bond of 17,952 Birr secured in cash or CPO.
Save Tender