Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Airlines Group (የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ)
  • Address ቦሌ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251115174918
  • Websitehttps://corporate.ethiopianairlines.com/
  • Deadline08 Sep 2026, 11:00 AM
  • magazineAdiss zemen
  • Bid Document Price200.00
  • opening dateSep 08,2026 11:30AM
  • Categories Construction Works

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 1 የመንገድ /ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (Category-1 Road/General Construction) በጨረታ አወዳድሮ በ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ለሁለቱም መንደርደሪያ ሜዳዎች የአደጋ ጊዜ መዳረሻ መንገዶችን እና ለ 07L/25R የመንደርደሪያ ሜዳ ጫፍ የደህንነት ስፍራ ዲዛይን እና ግንባታ(Design Build of Emergency Acc


የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር: -SSNT-T635


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የሆኑ ደረጃ 1 የመንገድ /ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (Category-1 Road/General Construction) በጨረታ አወዳድሮ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ለሁለቱም መንደርደሪያ ሜዳዎች የአደጋ ጊዜ መዳረሻ መንገዶችን እና 07L/25R የመንደርደሪያ ሜዳ ጫፍ የደህንነት ስፍራ ዲዛይን እና ግንባታ(Design Build of Emergency Access Roads on Both Sides of Runways 07L/25R and 07R/25L, Including Runway 07L/25R RESA at AABIA) ለማሰራት ይፈልጋል::

ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የታደሰ የምዝገባ ምስከርወረቀት፣ ከተፈቀደለት አካል በምድብ R/GC-1 ማቅረብ የሚችሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ከመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (PPPAA) የአቅራቢነት የምዝገባ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ ጊዜው ያላለፈበት ፈቃድ ያላቸው እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ የፕሮጀከቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 180 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ይሆናል፡፡

ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 3 2018 . ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ሁለት መቶ ብር (200.00 ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T635 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላከ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ከፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡

በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት ሁለት መቶ ሺህ ብር (200,000.00ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ በተረጋገጠ .. (CPO) በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስም ማስያዝ አለባቸው። ከማንኛውም ኢንሹራንስ እና ቅድመ ሁኔታ ያለው የባንክ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ጨረታው ከተዘጋበት ቀን ጀምሮ መቶ ሃምሳ ቀናት (150) ቀናት የሚቆይ ይሆናል። አየር መንገዱ ጨረታው የሚቆይበትን ጊዜ እንዲራዘምለት ተጫራቾችን የመጠየቅ መብት አለው።

ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ በተለያየ ኤንቨሎፕ አሽገው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል ጳጉሜ 3 2018 . እስከ ጠዋቱ 500 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የጨረታ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 5:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ:-የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ከፍል
ስልክ ቁጥር Tel: +251 115 17 4028/8025
ኢ-ሜይል: AynalemAy@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ

✨ messages.ai_summary
- Ethiopian Airlines Group, under Tender No. SSNT-T635, invites qualified Category-1 Road/General Construction (R/GC-1) contractors for the design and build of emergency access roads on both sides of runways 07L/25R and 07R/25L, including Runway 07L/25R RESA at Addis Ababa Bole International Airport. - Bid document price: ETB 200.00 (non-refundable). Bid bond: ETB 200,000.00, accepted only as a bank guarantee or bank-confirmed CPO in the name of Ethiopian Airlines Group. - Submission deadline: Sep 08, 2026, 11:00 AM; bid opening: same day at 11:30 AM. Project completion period is 180 consecutive days. - Eligibility requirements include a renewed trade license, renewed registration certificate, valid R/GC-1 certificate, VAT registration, paid current taxes, PPPAA supplier registration certificate, and proof of no tax debt.
Save Tender