Tender Detail

Tender Details

  • Company ኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃ.የተ.የግ.ማህበር
  • Address ጉርድ ሾላ ሴንቸሪ ሞል ፊት ለፊት ወይም ላሜ ዴያሪ ጀርባ ከኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ አጠገብ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116733497
  • Website
  • Deadline14 Aug 2026, 10:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Priceብር 200/ሁለት መቶ ብር/
  • opening dateAug 14, 2026 10:30 AM
  • Categories Electronics Materials , Electrical Materials , Electrical/Electronics Educational And Training Equipment

ኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃ.የተየግ ኩባንያ የተለያዩ ኤሌክትሪክ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የግልፅ ጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ ጨረታ ቁጥር

ECA/038/2018

 

1.      ኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃ.የተየግ ኩባንያ የተለያዩ ኤሌክትሪክ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በመሆኑም ተጫራቾች ከግዥው ጋር አግባብነት ያለው የ2018 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት፣ የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚገልፅ ወቅታዊ ደብዳቤ (Tax Clearance)፣ የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ፣ ቲን ሰርተፍኬት እና ቫት ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።

1.      ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከሀምሌ 30 ቀን 2018 ዓም ጀምሮ እስከ ነሀሴ 08/2018 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 2:30-6:30 እና ከሰዓት በኃላ ከ7:30-11:00 ድረስ እንዲሁም ቅዳሜ እስከ 6:30 ድረስ ኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃ.የተ.የግ.ማህበር ጉርድ ሾላ ሴንቸሪ ሞል ፊት ለፊት ወይም ላሜ ዴይሪ ጀርባ ከኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ አጠገብ በሚገኘው ኢትዮ አግሪ ሴፍት ህንፃ ላይ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 106 በመቅረብ የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

2.    ተጫራቾች የምትወዳደሩበትን ዋጋ በመሙላት በስም በታሸገ ፖስታ/Envelop/ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከሀምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ነሀሴ 08/2018 ዓ.ም እስከ ጠዋቱ 4፡00 ድረስ ማስገባት የሚቻል ሲሆን ነሀሴ 08/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር 106 ይከፈታል።

3.   ተጫራቾች የሚያቀርቡት፡-

ü አንድ ዋና /Original የመጫረቻ ሰነድ ለብቻው በታሸገ ፖስታ

ü አንድ ቅጂ /Copy/ የመጫረቻ ሰነድ ለብቻው በታሸገ ፖስታ

ü ሁሉንም በአንድ ላይ በትልቅ ፖስታ ውስጥ ተካቶ የታሸገ መሆን አለበት

ü በዋናውና በቅጂው መካከል ልዩነት ቢፈጠር ዋናው ተቀባይነት ይኖረዋል

ü ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ መኖር የለበትም፤ የተሰረዘ ሰነድ በፊርማ መረጋገጥ ይኖርበታል።

4.    ተጫራቾች ለሚገዛው ዕቃ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የጠቅላላ ዋጋ 2% /ሁለት ከመቶ/ የባንክ ክፍያ ማዘዣ / CPO/ ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ ለኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃላ. የተ.የግል ማህበር በሚል ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

5.    ከላይ የተገለፀውን መመሪያ ባልተከተሉ ተጫራቾች ላይ ወዲያውኑ ከጨረታ የሚሰረዙ መሆኑን እንገልፃለን።

6.    ተጫራቾች ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-667 6204 ፋክስ ቁጥር 011-673 2006 መጠቀም ይችላሉ።

7.    ኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃላ. የተ.የግል ማህበር ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃላ. የተ.የግል ማህበር

✨ messages.ai_summary
- Ethio Agri Seft PLC invites open bids for the purchase of various electrical items under tender no. ECA/038/2018, based in Addis Ababa. - Bid documents cost a non-refundable 200 ETB and are available from Hamle 30, 2018 E.C. until Nehase 08, 2018 E.C. at the company building, 1st floor, office no. 106. - Offers must be submitted by Aug 14, 2026, 10:00 AM; bids open at 10:30 AM the same day. - Bidders must provide a 2% bid bond (CPO or unconditional bank guarantee) and submit a renewed 2018 E.C. trade license, tax clearance, supplier registration proof, TIN and VAT certificates.
Save Tender