Tender Detail

Tender Details


በልስቲ ኢንዱስትሪያል ኃ/የተ/ የግል ማህበር አማራ ክልል ደጀን ታይም ጅፕሰም ፋብሪካ ግቢ የሚገኙ  የተለያዩ ያገለገሉ ንብረቶችን  ማለትም የተሸከርካሪና ማሽነሪ ጎማዎችን፣ ቁርጥራጭ ብረቶች፣ የተቃጠለ ዘይት፣ባትሪዎች፣ የብረት በርሚል እና የጅብሰም ከረጢቶች…ወዘተ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::


የጨረታ ማስታወቂያ

ያገለገሉ የተለያዩ ዓይነት ንብረቶች ሽያጭ የወጣ ማስታወቂያ

በልስቲ ኢንዱስትሪያል ኃ/የተ/ የግል ማህበር አማራ ክልል ደጀን ታይም ጅፕሰም ፋብሪካ ግቢ የሚገኙ  የተለያዩ ያገለገሉ ንብረቶችን  ማለትም የተሸከርካሪና ማሽነሪ ጎማዎችን፣ ቁርጥራጭ ብረቶች፣ የተቃጠለ ዘይት፣ባትሪዎች፣ የብረት በርሚል እና የጅብሰም ከረጢቶች…ወዘተ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል:: በመሆኑም ከዚህ በታች የቀረቡትን መስፈርቶች የምታሟሉ ጨረታው ላይ እንድትሳተፉ ይጋብዛል::

  1. ተጫራቾች የ2018 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው::
  1. የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታው ጠቅላላ ዋጋ 5% በC.P.O ማስያዝ አለባቸው::
  2. ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ውል ማስከበሪያ (Performance Guaranty) ያሸነፈውን ዋጋ 5% በC.P.O  ማስያዝ  ማስያዝ አለበት::
  3. ተጫራጮች እያንዳንዱ ለሽያጭ የቀረበ ንብረት ዋጋ በግልጽ ማቅረብ አለባቸው::
  4. የቀረበው ዋጋ 15% (ቫት) ያካተተ መሆኑንና አለመሆኑን በግልፅ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል::
  5. የጨረታው አሸናፊ ጨረታው ላይ የተዘረዘሩትን ንብረት ካሸነፈበት ጊዜ ጀምሮ በሁለት ሳምንት ውስጥ በራሳቸው ማጓጓዣ ከበልስቲ ኢንዱስትሪያል ታይም ጅፕሰም ደጀን ግቢ ማንሳት አለባቸው::ማንሳት ካልቻሉ ቀደም ብሎ ያስያዙትን ውል ማስከበሪያ (Performance Guaranty) ብር ገቢ ተደርጎ ለሁለተኛ አሸናፊ ይሰጣል (ጨረታው ይሰረዛል)::
  6. ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በታሸገ ኢንቬሎፕ ቦሌ(ማተሚያ ጀርባ) በሚገኘው ኢትዮ-ቤስት ሪልእስቴት ታወር 5ተኛ ፎቅ በተዘጋጀ ሳጥን እንዲሁም ደጀን በሚገኘው ታይም ጅፕሰም ፋብሪካ ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም ጠዋት 3:30 ማስገባት አለባቸው::
  7. ጨረታው ነሐሴ 25/2018 ዓ.ም ጠዋት 4:00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል::
  8. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ለ10ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆኑን ማወቅ አለባቸው::
  9. ተጫራቾች ለሚፈልጉት ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0940444466 ወይም 0911248136 በስራ ሰዓት በመደወል ማግኘት ይችላሉ::
  10. ድርጅቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

በልስቲ ኢንዱስትሪያል ኃላ/የተ/ የግል ማህበር

Save Tender