Tender Detail

Tender Details


የኢትዮጵያ ቱሪስት ንግድ ሥራ ድርጅት ንብረት የሆኑ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች  ባሉበት ሁኔታና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


የተለያዩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን ለመሸጥ

 የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ 03/2018

የኢትዮጵያ ቱሪስት ንግድ ሥራ ድርጅት ንብረት የሆኑ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች  ባሉበት ሁኔታና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ
የታርጋ ቁጥር
የተሽከርካሪ ዓይነት
የሻንሲ ቁጥር
የሞተር
ቁጥር
የተመረተበት
ዘመን
የሚይዘው የሰው ብዛት
1
አ.አ 03-61394
Nissan Pick up
ADNJ980000E006170
 QD32-277413
2009
5
2
አ.አ 03-52805
Nissan Minibus
JN1TG4E25ZO-784710
 ZD30-209097K
2008
11
3
ኢት 03-51714
Bishoftu Pick up
EBPH4C4B473001112
 4JB1T1-40402839Z
2014
5
4
አ.አ 03-86040
Toyota  Pick up
AHTFR22G006062522
2KD-5833102
2012
5
5
ኢ ት -04-08814
Toyota  Pick up
LN106.0087890
3L.3399716
1998
5
6
ኢት 03-10460
Toyota  Pick up
YN850055605
2Y-0788336
1993
5
7
ኢት -03-12682
Toyota  Pick up
YN85-00555599
2Y-0788240
1998
4
8
ኢት -03-10473
Toyota Automoble
KE706206295
4K-6572619
1986
5
9
ኢት -03-12680
Toyota  Minibus
RZH112-0004244
1RZ-0038936
1998
10 ኩንታል
10
ኢት 03-10458
Mitsubishi  Pick up
JMY]NK-340WP01568
4D56KC8516
2000
5
11
ኢት 03-15051
Toyota Minibus
0021962
1477886
1998
11
12
ኢት 3-51715
Bishoftu  Medibus
EBDHM324051000078
2014D000403
2014
32
13
ኢት 3-28907
HUNDAYE / Van
KMCGKRAFP6CO27483
D4AF-5261563
2005

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በጨረታው የሚወዳደሩ ተጫራቾች ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያላቸው ሆነው ሠነድ ለመግዛት ሲመጡ ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሠነድ ወይም መታወቂያ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሃያ ሁለት ማዞሪያ በሚገኘው የድርጅቱ ዋናው መ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መሸጫ የማይመለስ ብር 500.00 / አምስት መቶ ብር/ ከፍለው የጨረታውን ዝርዝር ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. የጨረታ ሰነዱን የገዙ ተጫራቾች ከነሐሴ 27 ቀን 2018 እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ቅዳሜን ጨምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 10፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ንብረቶቹ በሚገኙበት ቦታ በመሄድ መመልከት ይችላሉ፡፡
  4. ተሽከርካሪው ቀደም ሲል ያልተከፈለ የቦሎ እና የጉምሩክ ቀረጥ ግብር ወጪ ካለው ድርጅታችን የሚሸፍን ሲሆን የስም ማዘዋወሪያ፣ የትራንዚት እና ሌሎች ወጪዎች ግን በገዥው ይሸፈናል፡፡
  5. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የሚገዙት ተሽከርካሪ ብር 100,00 / አንድ መቶ ሺህ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በማያያዝ ሣጥኑ ውስጥ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  1. የጨረታ የመገምገሚያ መስፈርት፣ ዋጋና የተሟላ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ሲፒኦ/ እንዲሁም በሰነዱ የተገለጹትን አሟልቶ መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ያላስያዘ እና በሠነዱ የተቀመጡ ሌሎች ነጥቦችን ያላሟላ ተጫራች ከጨረታው ውድቅ ይደረጋል፡፡ የሚዘጋጀው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከአዲስ አበባ ከተማ ውጭ ከሆነ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡
  2. የጨረታ ሣጥኑ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ዋናው መ/ቤት ለጨረታው በተዘጋጀው ቦታ ይከፈታል፡፡ ሆኖም የመክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
  3. የጨረታው አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች አሸናፊነታቸው ከተገለፀ በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ዋጋ በሙሉ መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ሙሉ ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ መክፈል ካልቻሉ ያስያዙት  የጨረታ ማስከበሪያ ለድርጅቱ ገቢ ይደረጋል፡፡
  4. ድርጅቱ ያወጣውን ጨረታ ሰነድ በስሙ ሳይገዛ የተወዳደረ ማንኛውም ተጫራች ከውድድር ውድቅ ይደረጋል፡፡
  5. አሸናፊ ተጫራች ያሸነፉበትን ገንዘብ አጠቃለው በመክፈል ተሽከርካሪውን በ10 ቀናት ውስጥ የማንሳት ግዴታ አለባቸው፡፡
  6. ተሽከርካሪዎቹ የሚገኙበት ቦታ ሃያ ሁለት የድርጅቱ ዋና መ/ቤት ግቢ፣ አያት ደራርቱ አደባባይ በሚገኘው የድርጅቱ ግቢ እና ቦሌ ካርጎ ጎን በሚገኘው የድርጅቱ ግቢ ውስጥ ነው፡፡
  7. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በማናቸውም ጊዜ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ ለመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር ፡- 0914 34 13 42 / 0912 03 33 91 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

Save Tender