Tender Detail

Tender Details

  • Company በጉምሩክ ኮሚሽን ጅግጅጋ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
  • Address ጅግጅጋ ከተማ ፡ ሶማሌ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0913220473
  • Website
  • Deadline03 Sep 2026, 9:45 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price
  • opening dateSeptember 3, 2026,04:00 AM
  • Categories Other , Sales, Disposals And Foreclosure , Disposal Sale

የጉምሩክ ኮሚሽን ጅግጅጋ ቅ/ጽ/ቤት በኮንትሮባንድ የተያዙ የተለያዩ አልባሳት፣ ኮንስትራክሽን፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የቤት ዕቃ፣ የቤት ማስዋቢያ፣ ጫማዎች፣ ምግብ ነክ፣ እስፔርፓርት፣ የጽዳት ዕቃ እና ልዩ ልዩ በግልጽ እና በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


የግልጽ እና የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የጉምሩክ ኮሚሽን ጅግጅጋ //ቤት በኮንትሮባንድ የተያዙ የተለያዩ አልባሳት፣   ኮንስትራክሽን፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የቤት ዕቃ፣ የቤት ማስዋቢያ፣ ጫማዎች፣ ምግብ ነክ፣ ኮንስትራክሽን፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የቤት ዕቃ፣ የቤት ማስዋቢያ፣ እስፔርፓርት፣ የጽዳት ዕቃ እና ልዩ ልዩ በግልጽ እና በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ  ይፈልጋል።

 ስለዚህ ለጨረታ የቀረቡትን እቃዎች 26/12/2018 ጀምሮ ሳምፕል በማየት እና ከዚህ ቀጥሎ የተገለጹትን መስፈርቶች  በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን  //ቤቱ ይገልፃል።

ስለሆነም በጨረታው ላይ ለመካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች፡-

1.     ለግልጽ እና ለሐራጅ ጨረታ በዘርፍ የፀና የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ  ከግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም የነዋሪነት መታወቂያ ያለው ማንኛውም ኢትዮጵያዊ፤

2.     ለሐራጅ ጨረታ ለመሳተፍ ዕቃውን ለመግዛት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 500,000 (አምስት መቶ ሺህ.. (C.PO) ማቅረብ የሚችል፤

3.     ለግልጽ ጨረታ ለመሳተፍ ዕቃውን ለመግዛት የሚያቀርበውን የመጫረቻ ዋጋ አምስት በመቶ(5%) .. (CPO) ማቅረብ የሚችል

4.     ለሐራጅ ጨረታ ተጫራቹ የሚገዛበትን መነሻ ዋጋ እራሱ ያቀርባል፤

5.     ለግልጽ ጨረታ //ቤቱ ካስቀመጠው መነሻ ዋጋ ተነስቶ ዋጋ በመሙላት በተቀመጠው ሣጥን ውስጥ ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፤

6.     ተጫራቹ በጨረታው አሸንፎ የገዛውን እቃዎች ወዲያውኑ ከፍሎ 05 ቀን ውስጥ የሚረከብ መሆን አለበት፤

7.     ዕቃዎቹን አሸንፎ የገዛ ተጫራች የሚፈለግበትን ዋጋ ወዲያውኑ ከፍሎ 05 ቀን ውስጥ ካልተረከበ ያስያዘው .. (C.P.O) ለመንግሥት ገቢ ይሆናል፤

8.     በጨረታው ያላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት .. (CPO) ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፤

9.     አሳማኝ የሆነ ምክንያት ከተገኘ እና ለመ/ቤቱ ተቀባይነት ካላገኘ ጨረታውን መሰረዝ  ይችላል፤

10.ማንኛውም ተጫራች እቃዎቹን ካሸነፈ በኋላ ከጅግጅጋ ውጪ ለማጓጓዝ ቢፈልግ እንደየቦታው ርቀት በቀነ ገደብ መሸኛ ሊሰጣቸው ይችላል፤

11.ተጫራቹ ዕቃዎቹን አሸንፎ ከተረከበ በኋላ መሸኛ ሳይዝ የትም ቦታ ቢያዝ /ቤቱ ኃላፊነቱን አይወስድም፤

12.ተጫራቾች የሞሉትን የግልጽ ጨረታ ስነድ 26/12/2018 . ከጠዋቱ 200 ሰዓት ጀምሮ በጅግጅጋ ////ቤት የዕቃ አወጋገድ ቢሮ በመቅረብ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት የምትችሉ ሲሆን ጨረታው በቀን 28/12/2018 . 3:45 ሰዓት ተዘግቶ ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፤

13.የሐራጅ ጨረታው የሚካሄደው 28/12/2018. ከረፋዱ 415 ሰዓት በቅ//ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል፤

N.B: - አሸናፊው ተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) 15% (አስራ አምስት ፐርሰንትየሚከፍል መሆኑ ይታወቅ፤ ሳምፕል ሳያዩ የሚጫረቱ ተጫራቾች //ቤቱ ኃላፊነቱን አይወስድም።

 

የጉምሩክ ኮሚሽን ጅግጅጋ //ቤት

✨ messages.ai_summary
The Jigjiga Customs Commission office is selling various confiscated goods—clothing, construction materials, electronics, household items, shoes, food items, spare parts, and cleaning supplies—via open and auction tenders. Eligible Ethiopian bidders must hold valid business licenses, tax IDs, and VAT certificates.
Save Tender