የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ተማ የወረዳ 4 አስተዳደር ፋይናንስ ፅ/ቤት የሰራተኛ ክበብ አገልግሎት፣ የመስተንግዶ አገልግሎት፣ የህትመት አገልግሎት እና የትራንስፖርት መኪና አገልግሎት አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 ፋይናንስ ፅ/ቤት ለሰራተኞች አገልግሎት የሚውሉ የፅዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የቢሮ አላቂ እቃዎች፣ የቢሮ ቋሚ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል