የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አፄ ነአኩቶ ለአብ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል።
የአጼነአኩቶለብ የቅደመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ፋ/ግ/ን/የስራ ሂደት በጨረታ ቁጥር ነአ002/2017 የዴይኬር ግንባታ ሥራ ለማስራት ይፈልጋል፡