የይ/ጨፌ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በበጀት ዓመት በ2018 ዓ/ም በይ/ጨፌ ወረዳ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የይ/ጨፌ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በናሽናል ዋሽ ፌዝ 2 ፕሮግራም ከስር ለተዘረዘሩ ቀበሌዎች ውስጥ የሚሰሩ የግንባታ እና የውሃ መስመር ዝርጋታዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።