Tender Detail

Tender Details


የይ/ጨፌ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በበጀት ዓመት በ2018 ዓ/ም በይ/ጨፌ ወረዳ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የይ/ጨፌ ወረዳ ////ቤት በበጀት ዓመት 2018 / በይ/ጨፌ ወረዳ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር /ቤቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

 

ሎት

የሚገዛ ዕቃዎች አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ /cpo/

ሎት1

የጽ/መሳሪያዎች

10,000

ሎት2

የቢሮ የጽዳት ዕቃዎች

10,000

ሎት3

ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች/ፈርኒቸሮች

10,000

ሎት4

ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

20,000

ሎት5

ተሽከርካሪ ሞተር ሳይክሎች

20,000

ሎት6

ለግንባታ የሚሆኑ የፋብሪካ ውጤቶች

20,000

ሎት7

ለግንባታ የሚሆኑ የማዕድን ውጤቶች

20,000

 

ስለዚህ ተጫራቾች፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው 2018 . የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ በፖስታ የታሸገ ሰነድ ማቅረብ የሚችል።
  2. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ ቢሮ ቁጥር 3 በመቅረብ የማይመለስ 200 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
  3. አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈበትን ዕቃም ሆነ ንብረት የአቅርቦት ስምምነት ውል ለማቅረብ ፍቃደኛ ካልሆነ ያስያዙት cpo ለመስሪያ ቤቱ ገቢ ይሆናል።
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ ማስከበሪያ cpo በባንክ የተመሰከረ /በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል።
  5. ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 15 የሥራ ቀናት አየር ላይ ይውልና 16 የስራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሠዓት ላይ ይታሸግና በዚሁ ዕለት 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በይፋ ይከፈታል።
  6. በጨረታ ሰነድ ላይ የተጫራቹ የድርጅት ማህተም እና ስም ፊርማ በግልጽ መፃፍ አለበት።

ማሳሰቢያ፡-

  • /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ስርዝ ድልዝ ያለው የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም

 

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0463320554/0824 ደውለው ይጠይቁ።

 

የይ/ጨፌ ወረዳ ////ቤት

 

Save Tender